Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ፊንላንድ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን የንግድ ትሥሥር ማጠናከር እንደምትፈልግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው በኢትዮጵያ የፊንላንድ አምባሳደር ሄሌና አይራክሲነን እና የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚሁ ወቅትም፥ ፊንላንድ በተለይም በትምህርት ዘርፍ ለኢትዮጵያ ለምታደርገው ድጋፍ ሚኒስትር…

አቶ አሻድሊ ሃሰን ከክልሉ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን አዲስ ከተደራጀው የክልሉ የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ የሥራ አስፈጻሚ አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በክልሉ የተጀመረውን የዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ ሒደት ለማጠናከር በሚከናወኑ…

ሁለት ዘመናዊ ጀልባዎች ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጓጓዙ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የባሕር ትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ የተገዙ ሁለት ዘመናዊ ጀልባዎች በተሸከርካሪ ተጭነው ከጅቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ቤት እየተጓጓዙ ነው፡፡ አንደኛዋ ጀልባ "ጣና ነሽ - ሁለት" ስትሆን፤ ዘመናዊ መሆኗ እና ለሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት…

የቲቢ በሽታን ለመከላከል በትኩረት እየተሠራ ነው- ጤና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉ አቀፍ የሕብረተሰብ ጤና ችግር የሆነውን የቲቢ በሽታ ለመከላከልና ለመግታት በትኩረት እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዴዔታ ደረጄ ዱጉማ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ‎ 19 ኛው ዓመታዊ የቲቢ ምርምር ጉባዔ እና የ2017 ዓ.ም የዓለም የቲቢ ቀን…

የፌዴራል መንግሥት ለትግራይ ክልል የላካቸው የእርሻ ትራክተሮች ለዞኖች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል መንግሥት የላካቸውን 85 የእርሻ ትራክተሮች ዛሬ ለዞኖች ማስረከቡን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር የእርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ኢያሱ አብረሃ (ዶ/ር) በርክክቡ ወቅት እንዳሉት፤ በዘመናዊ የግብርና አሠራር…

በሶማሌ ክልል 20 ሚሊየን ኩንታል ምርት መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል በተለያየ ሰብል ከለማ 730 ሺህ ሔክታር 20 ሚሊየን ኩንታል ምርት መገኘቱን የክልሉ ግብርና ቢሮ ምክትል ኃላፊ አሕመድ ኑር አስታወቁ፡፡ 1 ሚሊየን 31 ሺህ ሔክታር በዘር ለመሸፈን ታቅዶ 970 ሺህ ሔክታር ማልማት መቻሉን…

በክልሉ በ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የሚከናወነው የቢሮ ሕንጻ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) የቦንጋ ብዝሃ ማዕከል የክልል ተቋማትና የርዕሰ መስተዳድር ጽ/ቤት ቢሮ ሕንጻ ግንባታን አስጀምረዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት÷የሕንጻ ግንባታው የመንግስትን…

በቀጣዮቹ 5 ዓመታት የሚተገበር የተፋሰስ አስተዳደር ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣዮቹ 5 ዓመታት የሚተገበር “የተፋሰስ አስተዳደር ድጋፍ ለጠንካራ፣ አካታችና ተስማሚ ለውጥ” የተሰኘ የተፋሰስ አስተዳደር ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል፡፡ ፕሮጀክቱ በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር እንዲሁም በውሃና መሬት ሃብት ማዕከል በጋራ የሚተገበር…

የደን ልማት የዘላቂ የምግብ ዋስትና መሠረት እንዲሆን እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 14ኛው የዓለም የደን ቀን “ደን እና ምግብ” በሚል መሪ ሐሳብ በአዲስ አበባ እየተከበረ ነው፡፡ ባለፋት የለውጥ ዓመታት በተከናወኑ የአረንጓዴ ዐሻራ ልማት ሥራዎች ሀገራዊ የደን ሽፋንን ወደ 23 ነጥብ 6 በመቶ ማድረስ መቻሉን የግብርና ሚኒስትር…

ስታርታፖችን ለማጠናከር ዩኒቨርሲቲዎች የሚጠበቅባቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንኩቤሽን ማዕከልን ለማስፋት ከዩኒቨርሲቲዎች ጋር የሚሰሩ ሥራዎች ተጠናክረው ሊቀጥሉ እንደሚገባ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ባይሳ በዳዳ (ዶ/ር) ገለፁ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከጃፓን ዓለም አቀፍ የትብብር ኤጀንሲ ጋር…