Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ኢትዮጵያ ለዘላቂና ሁሉን አቀፍ እድገት ስትራቴጂያዊ አጋር መሆኗን ያሳየችበት ፎረም…
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በዓለም የኢኮኖሚ ፎረም ላይ እያደረገች ያለው ተሳትፎ ዘላቂና ሁሉን አቀፍ እድገትን ለማስቀጠል ስትራቴጂያዊ አጋር ሆና እንደምትቀጥል ቁርጠኝነቷን ያሳየችበት ነው፡፡
በገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ የተመራ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ልዑክ…
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 4 ሺህ 158 ኪሎ ግራም ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ ላከ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የልማት ሥራዎችን ለሕብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በተከናወኑ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት ተመዝግቧል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን፡፡
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት የ2018 በጀት ዓመት የስድስት ወራት እቅድ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከጀርመን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ጋር የሁለቱን ሀገራት ትብብር የበለጠ ለማጠናከር…
ኢትዮጵያና ቤላሩስ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቤላሩስ በወታደራዊ ዘርፍ በጋራ ለመስራት የሚያስችል የሁለትዮሽ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱን የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ (ኢ/ር) እና የቤላሩስ መከላከያ ሚኒስትር ዲምትሪ ፓንተስ ተፈራርመዋል።…
በአማራ ክልል መንግሥትና በአፋህድ መካከል የተደረሰውን ዘላቂ የሰላም ስምምነት ውጤታማ የሚያደርግ ስምምነት ተፈረመ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥትና በአማራ ፋኖ ህዝባዊ ድርጅት (አፋህድ) መካከል የተደረሰውን ዘላቂ የሰላም ስምምነት ውጤታማ ማድረግ የሚያስችል ስምምነት በዛሬው እለት ተፈርሟል።
በስምምነት ሥነ ሥርዓቱ የሰላም ሚኒስትር መሀመድ እድሪስን ጨምሮ…
የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ – ቲከሻ ቤንጊ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸኮ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ "ቲከሻ ቤንጊ" የምስጋና በዓል ነው።
"ቲከሻ" የሚለው ቃል ትርጓሜው ምስጋና ሲሆን "ቤንጊ" የሚለው ቃል ደግሞ በዓል የሚለውን ትርጓሜ ይይዛል።
ቲከሻ ቤንጊ የሸኮ ህዝቦች አዝመራውን ከንፋስ እና በረዶ እንዲሁም…
የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያው በገቢ አሰባሰብ ሒደት ላይ ግልጽነት እንዲጎለብት አስችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በመዲናዋ ተግባራዊ የተደረገው የታክስ አስተዳደር ሥርዓት ማሻሻያ የገቢ አሰባሰብ ላይ ግልጽነትና ተጠያቂነት እንዲጎለብት አስችሏል አሉ፡፡
የአፍሪካ ከተሞች፣ ከንቲባዎችና ሌሎች ባለድርሻ…
ኮርፖሬሽኑ ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ112 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ባለፉት ስድስት ወራት ወደ ውጭ ከተላኩ ምርቶች ከ112 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አለ።
በኮርፖሬሽኑ የኮሙኒኬሽን መምሪያ ኃላፊ ጳውሎስ በለጠ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ የኮርፖሬሽኑ የሥራ…
በውሃ ሃብት ዘርፍ በተከወኑ ተግባራት በቀጣናው ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እውን እየሆነ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት የለውጥ ዓመታት በውሃ ሃብት ዘርፍ ላይ በተከናወኑ ተግባራት በቀጣናው ፍትሃዊ ተጠቃሚነት እውን እየሆነ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፡፡
የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ…
ከወጪ ንግድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ባለፉት 6 ወራት ከወጪ ንግድ ከ5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኝቷል አሉ።
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት የ6 ወራት የንግድ ዘርፍ አፈጻጸም ግምገማ…