Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የኢፌዲሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት ክብረ በዓልን ምክንያት በማድረግ በተሰናዳው የአቪዬሽን ኤክስፖ 2026 ይፋዊ የመክፈቻ መርሐ ግብር ተካሂዷል።
ኤክስፖው “የወደፊቱን…
የኢትዮጵያን ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ድንቅ ባሕላዊ እሴቶችና ትውፊቶችን ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት መጠቀም ይገባል አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ፡፡
ሚኒስትሯ ኢትዮጵያ በርካታ ባህላዊ፣ ታሪካዊና ኪነ ጥበባዊ ጸጋዎች እንዳሏት ገልጸው÷…
በጠበላ ከተማ በትራፊክ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ 2 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ዞን ጠበላ ከተማ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአንድ ቤተሰብ አባላት የሆኑ ሁለት ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡አደጋው ከጠበላ ከተማ ወደ ሶዶ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ በተቃራኒ መንገድ ሲጓዝ ከነበረ በባለሁለት…
የማዕድንና ነዳጅ ሃብቶችን ማልማት ለዘላቂ ዕድገት…
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕድንና ነዳጅ ሃብቶችን በተገቢው መንገድ ማልማት ለዘላቂ ዕድገት ወሳኝ ነው አሉ የዘርፉ ምሁራን፡፡
ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ የፊዚክስ ትምህርት ክፍል መምህር ጌትነት አሥራት (ዶ/ር) እንዳሉት÷…
የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት አመራሮችና አባላት በመዲናዋ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) አመራሮችና አባላት በአዲስ አበባ ከተማ የተከናወኑ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡
በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል ሲካሄድ የነበረው የድርድር ሒደት ተቋጭቶ በቅርቡ…
በግብርና የዘር አቅርቦት ላይ የሚስተዋለውን ችግር ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘር አቅርቦት ስርዓትን በማጠናከር በዘርፉ የሚስተዋለውን ችግር በዘላቂነት ለመፍታት በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)።
ዋና ዳይሬክተሩ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ኢንስቲትዩቱ…
የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ዝግጅት…
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፀጥታና ደህንነት ተቋማት 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በትኩረት እየሰሩ ነው፡፡
ተቋማቱ 39ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በስኬት እንዲጠናቀቅ በተዘጋጀው የፀጥታ ዕቅድ ላይ ውይይት አካሂደዋል።…
የሥነ ምድር ተመራማሪ የሆኑት ጤናዓለም አየነው (ፕ/ር) ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የተፈጥሮና የምዘና ሳይንስ ኮሌጅ የሥነ ምድር ትምህርት ክፍል መምህር እንዲሁም ዓለም አቀፍ የሥነ ምድርና የከርሰ ምድር ውሃ ሳይንቲስት የሆኑት ጤናዓለም አየነው (ፕ/ር) በዛሬው ዕለት ባጋጠማቸው የመኪና አደጋ ከዚህ ዓለም…
የውስጥና የውጭ የስጋት ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚቀለብሱ ስምሪቶች ተከናውነዋል – የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የውስጥና የውጭ የስጋት ኃይሎችን እንቅስቃሴ የሚቀለብሱ ስምሪቶች ተከናውነዋል አለ፡፡
የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የ2018 የመጀመሪያ ግማሽ በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጻም…
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከጀርመን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጆአን ዋድፉል ጋር ተወያይተዋል፡፡
ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ኢትዮጵያ እና ጀርመን ያላቸው ሁለንተናዊ ትብብር 120 ዓመታትን እንዳስቆጠረ አስታውሰዋል፡፡…