Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት መስፈርቱን ለሚያሟሉ አካላት ያለምንም ልዩነት አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት መስፈርቱን ለሚያሟሉ አካላት ያለምንም ልዩነት አገልግሎት እየሰጠ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ አገልግሎቱ ኢትዮጵያ ከ26 ሀገራት ከለላና ጥበቃ ፈልገው ለመጡ ከ1 ነጥብ 1 ሚሊየን በላይ ስደተኞችና ጥገኝነት ጠያቂዎች…

የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓትን ለማጠናከር ጀርመን ድጋፍና ትብብር እንደምታደርግ ገለፀች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሴቶችና ወጣቶችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና የማህበራዊ ጥበቃ ስርዓትን ለማጠናከር የጀርመን መንግስት በትብብር እንደሚሰራና ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፀ፡፡ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) እና ልዑካቸው ከጀርመን የውጭ…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የስነ-ህዝብ ምክር ቤት የምክክር ጉባዔ እየተካሄደ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ያዘጋጀው ክልላዊ የስነ-ህዝብ ምክር ቤት የምክክር ጉባዔ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነዉ። "የተመጠነ ቤተሰብ ለደስተኛ ኑሮና ለፍትሃዊ ተጠቀሚነት" በሚል መሪ ሃሳብ እየተካሄደ በሚገኘው ጉባዔ…

በኦሮሚያ ክልል አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት ልማትን ለማዳረስ አቅም ይፈጥራል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል አዲሱ የቀበሌ አደረጃጀት የልማት መርሐ ግብሮችን በቀበሌ ደረጃ ለማድረስ አቅም የሚፈጥር መሆኑ ተመላከተ፡፡ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ ቤልጂጌ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በኢሉባቦር ዞን ሀሉ ወረዳ…

ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞንነት ማደግ የውጭ ኢንቨስትመንት ለመሳብ የጎላ ፋይዳ ይኖረዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንዱስትሪ ፓርኮች ወደ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ማደጋቸው የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት ከመሳብ አንፃር ፋይዳው የጎላ መሆኑ ተመላከተ፡፡ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የተለየ የፋይናንስ ስርዓትን ጨምሮ ከመደበኛ የኢኮኖሚ ህጎች በተለየ ሁኔታ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ…

በዕዳጋ ሐሙስና መቐለ በሚገኙ ማዕከላት የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማህበረሰቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ዕዳጋ ሐሙስና መቐለ በሚገኙ ማዕከላት የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ ከ3 ሺህ 500 በላይ  የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በትግራይ ክልል እያከናወነ ባለው  የመልሶ ማቋቋም…

ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የልማት ሥራዎችን ጎበኙ። በጉብኝታቸውም በክልሉ ኩርሙክ ወረዳ በእርሻ ልማት፣ በሌማት ትሩፋት እና በማዕድን ዘርፍ እየተከናወኑ የሚገኙ ተግባራትን ተመልክተዋል፡፡ በዚህም…

በተደረገ ክትትል አደንዛዥ ዕጽን ጨምሮ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 8 ቢራ ሰፈር አካባቢ ፖሊስ ባደረገው ጥናትና ክትትል አደንዛዥ ዕጽን ጨምሮ በርካታ የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ፡፡ ከጉዳዩ ጋር በተያያዘም አምሥት ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከቱርክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቱርክ ፕሬዚዳንት ሬሲፕ ጣይብ ኤርዶኻን ጋር ተወያዩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው ዛሬ ከቀትር በኋላ ቱርክ-አንካራ መግባታቸው ይታወቃል፡፡ በዚሁ ወቅትም የቱርኩ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ…

ዩኒሴፍ በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እያከናወነ ያለውን ተግባር እንዲያጠናክር ተጠየቀ

አዲስ አበባ ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግሥታት የሕጻናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) እና የኖርዌይ መንግሥት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በትምህርት ዘርፍ እያከናወኑት ያለውን ሥራ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ተጠየቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር…