Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በዜጎች ላይ የ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ጉዳት ባደረሱት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዜጎች ላይ የ1 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ጉዳት ባደረሱት የፊንቴክ ኢንቨስትመንት ድርጅት መስራችና ባለቤቶች ላይ ምርመራ አጣርቶ ለዐቃቤ ሕግ በመላክ ክስ ተመስርቷል አለ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ።
ፊንቴክ ኢንቨስትመንት የግል ድርጅት መስራችና…
በወላይታ ሶዶ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ አንድ ሙሉ ቦቲ ናፍጣ ሲያሸሹ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ወላይታ ሶዶ ከተማ ከተፈቀደ ህጋዊ አሰራር ወጪ በጥቅም ትስስር የአቅርቦት ችግር ለመፍጠር አንድ ሙሉ ቦቲ ናፍጣ ሲያሸሹ የነበሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል።
የወላይታ ሶዶ ከተማ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ሀብታሙ…
አገልግሎቱ ያስገነባቸውን የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ መሙያ ጣቢያዎች አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በአዲስ አበባ ከተማ ኮተቤ አካባቢ ያስገነባቸውን ሁለት የኤሌክትሪክ መኪና ቻርጅ መሙያ ጣቢያዎችን አስመርቋል።
የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ ዛሬ ከተመረቁት ሁለት…
ለፖለቲካ ፓርቲዎች የመገናኛ ብዙኃን ነፃ የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ ድልድል ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ለሚፎካከሩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የመገናኛ ብዙኃን የምርጫ ቅስቀሳ ነፃ የአየር ሰዓትና የጋዜጣ አምድ ድልድል ይፋ ተደርጓል።
የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሐይማኖት ዘለቀ በዚሁ ወቅት እንዳሉት÷ ለ7ኛው…
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን አስመልክቶ ያዘጋጀው ዐውደ ርዕይ ተከፈተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የ50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዩ በዓሉን አስመልክቶ ያዘጋጀው ዐውደ ርዕይ በዛሬው ዕለት በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተከፍቷል።
ዐውደ ርዕይውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ፣ የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እና የኮርፖሬሽኑ…
የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ የተገነባውን ዘመናዊ የንግድ ሕንፃ አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በፒያሳ ለወርቅ ንግድ ሱቆች አገልግሎት እንዲውል ተደርጎ የተገነባውን ዘመናዊ የንግድ ሕንፃ (ጎልድ ሞል) ዛሬ አስመርቋል።
የምረቃ ሥነ ሥርዓቱ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትርና…
ኮርፖሬሽኑ ባለ 27 ወለል ህንፃውን አስመረቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን በአዲስ አበባ ሱማሌ ተራ አካባቢ ያስገነባውን ባለ 27 ወለል ህንፃ በዛሬው ዕለት አስመርቋል።
ህንፃውን በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ኃላፊ እና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር እንዲሁም የኮርፖሬሽኑ የቦርድ ሰብሳቢ…
በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026 ፎረም ተጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው 4ኛው በኢትዮጵያ ኢንቨስት ያድርጉ 2026 ፎረም ዛሬ ተጠናቅቋል።
በፎረሙ ላይ የተለያዩ ዘርፎችን ያካተቱ በአጠቃላይ 13 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር የሚገመቱ የኢንቨስትመንት ውሎች ተፈርመዋል።
በፎረሙ መጨረሻ…
የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የሚከናወነው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ባለሥልጣኑ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥላቻ ንግግርና ሃሰተኛ መረጃ ሥርጭትን ለመከላከል የሰው ሰራሽ አስተውሎት ቴክኖሎጂን ተግባራዊ በማድረግና ዘመናዊ አሰራር በመዘርጋት የክትትል፣ የቁጥጥርና ድጋፍ ሥራውን ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን፡፡…
አዲስ አበባ የአፍሪካ የህብረተሰብ ጤና ጉባኤን እንድታስተናግድ ተመረጠች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ ከተማ 5ኛውን የአፍሪካ የህብረተሰብ ጤና ዓለም አቀፍ ጉባኤ እንድታስተናግድ ተመርጣለች፡፡
የአፍሪካ ኅብረት መቀመጫና ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ከተማ የሆነችው አዲስ አበባ አሁንም ለዓለም አቀፍ ጉባኤዎች ተመራጭ መዳረሻ ሆና…