Browsing Category
ስፓርት
ማንቼስተር ዩናይትድ በብሬንትፎርድ ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ወደ ለንደን ያቀናው ማንቼስተር ዩናይትድ በብሬንትፎርድ 3 ለ 1 ተሸንፏል፡፡
የብሬንትፎርድን የማሸነፊያ ግቦች ኢጎር ቲያጎ (2) እና ማቲያስ የንሰን ከመረብ አሳርፈዋል፡፡…
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ6ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሰባት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
በዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ቀን 8፡30 ከሜዳው ውጭ ብሬንትፎርድን ይገጥማል፡፡
በውድድር ዓመቱ ሁሉንም ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው የሊጉ…
ዌስትሃም ዩናይትድ አሰልጣኝ ግራሃም ፖተርን አሰናበተ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የለንደኑ ክለብ ዌስትሃም ዩናይትድ አሰልጣኝ ግራሃም ፖተርን ከኃላፊነታቸው አሰናብቷል፡፡
አሰልጣኙ ባለፈው የውድድር ዓመት አጋማሽ ክለቡን ከተረከቡ ወዲህ በቆይታቸው ካደረጉት 25 ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻሉት ስድስቱን ብቻ ነው፡፡…
ኢትዮጵያዊቷ ፅጌ ካሕሳይ በዓለም የብስክሌት ሻምፒዮና ከአፍሪካ በቀዳሚነት አጠናቀቀች
አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያዊቷ ፅጌ ካሕሳይ በዓለም የብስክሌት ሻምፒዮና በወጣቶች ዘርፍ ከአፍሪካ አንደኛ በመሆን አጠናቀቀች።
የዓለም የብስክሌት ሻምፒዮና በሩዋንዳ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ይገኛል።
በዚህም ኢትዮጵያዊቷ ብስክሌተኛ ፅጌ ካሕሳይ 74 ኪሎ ሜትር…
የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ለተመዘገበው ደካማ ውጤት ይቅርታ ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ለተመዘገበው ደካማ ውጤት የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ይቅርታ ጠየቀ፡፡
የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ኮማንደር አትሌት ስለሺ ስህን 20ኛውን የቶኪዮ ዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ቆይታ አስመልክቶ በሰጠው መግለጫ፤…
በሊጉ የመጀመሪያ ሣምንት መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ይጫወታሉ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2018 ዓ.ም የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የዕጣ ማውጣት ሥነ ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
በዚህም ኢትዮጵያ ቡናን ከቅዱስ ጊዮርጊስ የሚያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ በመጀመሪያ ሣምንት የሚደረግ ይሆናል፡፡
በሌላ በኩል የአምና የሊጉ አሸናፊ…
በአዲሱ የውድድር ዘመን የሪያል ማድሪድ ጅማሮ …
አዲስ አበባ፣ መስከረም 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ በ2024/25 የውድድር ዘመን ባለፉት ዓመታት ሲያደርግ እንደነበረው በዋንጫዎች የታጀበ ጊዜ ማሳለፍ አልቻለም ነበር።
በውድድር ዘመኑ በምንጊዜም ተቀናቃኙ ባርሴሎና ላሊጋውን ጨምሮ ሌሎች የውስጥ ውድድር ዋንጫዎችን ተነጥቋል።…
ጋቪ በጉዳት ሳቢያ ለአምስት ወራት ከሜዳ ይርቃል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው የባርሴሎና ኮከብ ጋቪ በጉዳት ምክንያት ለአምስት ወራት ከሜዳ ሊርቅ እንደሚችል ተመላክቷል፡፡
የ21 ዓመቱ አማካይ ባሳለፍነው ነሐሴ ወር በልምምድ ወቅት በደረሰበት የጉልበት ጉዳት ሳቢያ ነው ከሜዳ የሚርቀው፡፡…
የኢትዮጵያ አዳጊዎች ኦሊምፒክ በጥቅምት ወር ይካሄዳል
አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ሁለተኛው የኢትዮጵያ አዳጊዎች ኦሊምፒክ ጨዋታ በመጪው ጥቅምት ወር በአዲስ አበባ ይደረጋል አለ፡፡
የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ ፕሬዚዳንት ዶክተር አሸብር ወልደጊዮርጊስ በሰጡት መግለጫ÷ በውድድሩ እድሜያቸው ከ14 እስከ…
ለኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ክለብ የቡድን አባላት ሽልማት ተበረከተ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኢትዮጵያ መድን እግር ኳስ ክለብ የቡድን አባላት የእውቅናና ሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡
ክለቡ በአጠቃላይ ከ25 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማድረግ በታሪኩ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን እንዲያሳካ ላስቻሉት ሁሉም…