Browsing Category
ስፓርት
ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪምየር ሊግ 28ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ ልዩነት ለማጥበብ ከሊድስ ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል።
በሊጉ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ሲደረጉ ምሽት 2፡30 ሰዓት ላይ ማንቼስተር…
ከወዲሁ የሚጠበቀው የሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ፍልሚያ …
አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሪያል ማድሪድ እና ማንቼስተር ሲቲ ከቅርብ ዓመታት ወዲህ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ መድረክ በተደጋጋሚ እየተፋለሙ ይገኛሉ፡፡
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ16ቱ ጥሎ ማለፍ ድልድል ትናንት በስዊዘርላንድ ኒዮን ይፋ ሲደረግ የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ…
አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ እና ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ አርባምንጭ ከተማ ባህርዳር ከተማን 2 ለ…
ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ21ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ነጌሌ አርሲን 1 ለ 0 አሸንፏል።
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን ማሸነፊያ ግብ ራምኬል ጄምስ (ፍ) ከመረብ…
በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ወደ 16ቱ ለመግባት አራት የመልስ ጨዋታዎች ዛሬ ይካሄዳሉ።
በመልስ ጨዋታዎች ቤነፊካን በመጀመሪያው ዙር 1 ለ 0 ያሸነፈው ሪያል ማድሪድ በቤርናቦው ምሽት 5 ሰዓት ላይ የመልሱን ጨዋታ ያደርጋል።
በተመሳሳይ ሰዓት…
በጋርዲዮላ ለምን እንደተፈለገ እያሳየ የሚገኘው ዶናሩማ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለማንቼስተር ሲቲ የዋንጫ ፉክክር ትልቁን አስተዋጽኦ እያበረከተ የሚገኝ ምርጥ ግብ ጠባቂ ነው ጂያንሉጂ ዶናሩማ፡፡
ጣሊያናዊው ግብ ጠባቂ ዶናሩማ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ ኤሲ ሚላን ነው፡፡
በጣሊያን ሴሪ አ…
ሦስት የሻምፒየንስ ሊግ ዋንጫዎችን ያጣጣመው ፈርጣማ ኮከብ – ፔፔ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አልሸነፍ ባይነትና ደመ ሞቃትነቱ ኃይል ከተቀላቀለ አጨዋወቱ ጋር ተዳምረው የእግር ኳስ ቴክኒካዊ አቅሙን የሸፈኑበት ኮከብ ነው፤ ፖርቹጋላዊው የሪያል ማድሪድ የቀድሞ ተከላካይ ፔፔ፡፡
በተለይም በተወዳጁ የኤልክላሲኮ ደርቢ የጨዋታው ግለት…
በሜክሲኮ ግማሽ ማራቶን ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሜክሲኮ ጓዋዳላሀራ የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች በሁለቱም ጾታ ድል ቀንቷቸዋል፡፡
በወንዶች ግማሽ ማራቶን አትሌት ገመቹ ዲዳ ርቀቱን 1 ሰዓት 3 ደቂቃ ከ38 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ቀዳሚ ሆኗል፡፡
በሴቶች ምድብ…
መቐለ 70 እንደርታ ምድረ ገነት ሽረን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ ምድረ ገነት ሽረን 1 ለ 0 አሸንፏል።
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታን ብቸኛ…
ብራዚላዊው የማንቼስተር ዩናይትድ ኮከብ ካስሚሮ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት ምርጥ ብቃታቸውን እያሳዩ ከሚገኙ ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው ብራዚላዊው ተጫዋች ካስሚሮ፡፡
የእግር ኳስ ሕይወቱን በሀገሩ ክለብ ሳኦፖሎ የጀመረው ካስሚሮ የቡድኑን ሚዛን በመጠበቅ ችሎታው ይታወቃል፡፡
በወቅቱ…