Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በብራይተን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት ተሸንፏል፡፡ የብራይተንን የማሸነፊያ ግቦች ጀምስ ሚልነር በፍፁም ቅጣት ምት እና ግሩዳ ሲያስቆጥሩ የማንቼስተር ሲቲን ብቸኛ ግብ ኤርሊንግ ብራውት…

አትሌት ኃይለማርያም ኪሮስ በሲድኒ የማራቶን ውድድር አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲድኒ የወንዶች ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊው አትሌት ኃይለማርያም ኪሮስ አሸንፏል። በዓለም አትሌቲክስ ሜጀር ማራቶን ውስጥ በተካተተው 2025 የሲድኒ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸናፊ ሆነዋል። በዚህም በወንዶች አትሌት ኃይለማርያም…

ሞሮኮ የቻን ዋንጫን ለ3ኛ ጊዜ አነሳች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በስምንተኛው የአፍሪካ ሀገራት ሻምፒዮና (ቻን) የፍጻሜ ጨዋታ ሞሮኮ ማዳጋስካርን 3 ለ 2 አሸንፋለች። ዛሬ ማምሻውን በካሳራኒ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ኡሳማ ላምላዊ ሁለት ግቦችን ሲያስቆጥር የሱፍ ሜህሪ ቀሪዋን ግብ ከመረብ አሳርፏል።…

ቼልሲ አሌሃንድሮ ጋርናቾን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼልሲ አርጀንቲናዊውን የክንፍ መስመር አጥቂ አሌሃንድሮ ጋርናቾን ከማንቼስተር ዩናይትድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ጋርናቾ በሰባት ዓመት ውል በ40 ሚሊየን ፓውንድ ሒሳብ ነው ለምዕራብ ለንደኑ ክለብ ፊርማውን…

ማንቼስተር ዩናይትድ በርንሌይን 3 ለ 2 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በርንሌይን 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡ የዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ምቤሞ፣ ፈርናንዴዝ (በፍጽም ቅጣት ምት) እና ኩለን (በራሱ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡ አመሻሽ 11…

ቼልሲ ፉልሃምን 2 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቼልሲ ፉልሃምን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቀን 8፡30 በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን የማሸነፊያ ግቦች ፔድሮ እና ፈርናንዴዝ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡…

ጆዜ ሞሪኒሆ ከፌነርባቼ ጋር ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ ከፌነርባቼ ጋር መለያየታቸውን ክለቡ አስታወቀ፡፡ የቱርኩ ክለብ ዛሬ እንዳስታወቀው÷ ውሳኔው የተላለፈው ፌነርባቼ ትናንት ምሽት በቤኔፊካ ተሸንፎ ከሻምፒዮንስ ሊጉ ውጭ መሆኑን ተከትሎ  ነው፡፡ ጆዜ ሞሪኒሆ…

የጥሩ ስብዕና ባለቤቱ አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል …

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ አሉ ከሚባሉ ምርጥ አሰልጣኞች መካከል አንዱ ነው ጀርመናዊው የእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል፡፡ ቶማስ ቱሄል በአሰልጣኝነት ዘመኑ በክለብ ደረጃ ኦግስበርግ፣ ሜይንዝ 05፣ ቦርሺያ ዶርትሙንድ፣ ባየርን ሙኒክ፣ ፒኤስጂ እና…

አትሌት ፋንታየ በላይነህ በዙሪክ ዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ፋንታየ በላይነህ በዙሪክ ዳያመንድ ሊግ በ3 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ውድድር አሸንፋለች፡፡ አትሌት ፋንታየ ርቀቱን 8 ደቂቃ 40 ሰከንድ ከ56 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት ነው ያጠናቀቀችው፡፡…

የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025/26 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል እጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት በሞናኮ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡ በዚህ መሰረትም፡- የአርሰናል ተጋጣሚዎች፡- ባየርን ሙኒክ፣ ኢንተርሚላን፣ አትሌቲኮ ማድሪድ፣ ክለብ…