Browsing Category
ስፓርት
የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡
በዚህም መሠረት በምድብ አንድ ጣሊያን ከ ሰሜን አየርላንድ እንዲሁም ዌልስ ከ ቦስኒያ ተደልድለዋል።
በምድብ ሁለት ዩክሬን ከስዊድን እንዲሁም ፖላንድ…
ኢትዮጵያ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን አገኘች
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ማሕበር አገኘች።
ኢትዮጵያ እውቅናውን ያገኘችው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እና አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ ለነበረው ሚና እንደሆነ ተገልጿል።
የእውቅና ሥነ ሥርዓቱ…
ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሦስተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከሶማሊያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል።
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች…
በግልና በቡድን ስኬቶች የደመቀው ሪካርዶ ካካ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ፣ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግና ባሎንዶር በታሪክ ካሸነፉ 10 ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው ሪካርዶ አዜክሰን ዶስ ሳንቶስ ሌይቴ (ካካ)፡፡
ትውልዱ በፈረንጆቹ 1982 በብራዚል ጋማ የሆነው አመለ ሸጋው ተጫዋች እግር ኳስን በሀገሩ ክለብ…
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ልማት በቅርቡ ብርቱ ተፎካካሪ ለመሆን ያስችላል – ቤንጃሚን ዚመር
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የእግር ኳስ ልማት በቅርቡ በታላላቅ መድረኮች ተፎካካሪ የሚያደርጋት ነው አሉ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር ፡፡
የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ሱዳንን 4 ለ 1 በሆነ…
ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ የሚጓዘው ሮናልዶ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከበርካታ ዓመታት በኋላ የፖርቹጋል እና አሜሪካ ብሔራዊ ቡድኖች ለሚያደርጉት የወዳጅነት ጨዋታ ወደ አሜሪካ እንደሚያቀና ይፋ ተደርጓል፡፡
በዚህም ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ በማቅናት ጨዋታ…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ17 ዓመት በታች የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል፡፡
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን…
ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሁለተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከደቡብ ሱዳን የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል።
ከ17 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ የሴካፋ ማጣሪያ ውድድር የሁለተኛ ቀን ጨዋታዎች…
11 ግቦችን ያስቆጠረው ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም እግር ኳስ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ ነው የማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ግብ ጠባቂ ፒተር ሽማይክል፡፡
ፒተር ሽማይክል ከኮከብ ግብ ጠባቂነቱ በተጨማሪ ጨዋታ የማንበብ ብቃቱ እና ለቡድን አጋሮቹ ኳስ በእግሩ…
የቼልሲ የልብ ምት ካይሴዶ …
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ በዚህ ወቅት አይነኬ ከሆኑ ተጫዋቾች መካከል ኢኳዶራዊው የመሐል ሜዳ ኮከብ ሞይሰስ ካይሴዶ አንዱ ነው፡፡
ሦስተኛ የውድድር ዓመቱን በቼልሲ እያሳለፈ የሚገኘው ካይሴዶ በክለቡ ጥሩ ጊዜ እያሳለፉ ከሚገኙ ተጫዋች መካከል…