Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ለኢራን የሰጡት የ48 ሰዓታት ገደብ ማስጠንቀቂያ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን የሆርሙዝ ወሽመጥን በ48 ሰዓታት ውስጥ ዳግም የማትከፍት ከሆነ የሀገሪቱን የሃይል ማመንጫ ማዕከላት እንደሚያወድሙ አስጠንቅቀዋል፡፡
ኢራን በበኩሏ ለሚፈጸምባት ጥቃት በቀጣናው በሚገኙና ከአሜሪካ ጋር…
ኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢራን ላይ እየተካሄደ የሚገኘው ወታደራዊ ዘመቻ ቀስ በቀስ እየቀነሰ እንደሚሄድ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ ምሽት ላይ በሰጡት መግለጫ÷ አሜሪካ የኢራንን የውጊያ አቅም በማዳከም ጦርነቱን ለማጠናቀቅ ማቀዷን…
የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስ በዓለም ኢኮኖሚ ላይ ያሳደረው ጫና
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ የተከሰተው ጦርነት መራዘሙ እያንዳንዱን የዓለም ክፍል ሊነካ የሚችል የኢኮኖሚ ስጋት እየፈጠረ ይገኛል።
ሦስተኛ ሳምንቱ ላይ የሚገኘው የአሜሪካ-እስራኤል እና ኢራን ጦርነት ከመርገብ ይልቅ ይበልጥ እየተባባሰ መጥቷል።…
የፐርሺያን አዲስ ዓመት በጦርነት ውስጥ ሆና አያከበረች የምትገኘው ኢራን…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ከፈረንጆቹ 1980 በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ኖርውዝ ፌስቲቫል በመባል የሚታወቀውን የፐርሺያ አዲስ ዓመት ጦርነት እያካሄደች ባለችበት ወቅት እያከበረች ነው፡፡
21ኛ ቀኑን የያዘውና አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ የከፈቱት የመካከለኛው…
አሜሪካ ወታደሮቿን ወደ መካከለኛው ምስራቅ የመላክ እቅድ የላትም – ዶናልድ ትራምፕ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ወታደሮቿን ወደ መካከለኛው ምስራቅ የመላክ እቅድ እንደሌላት ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ፡፡
ኢራን ከአሜሪካ እና እስራኤል ጋር ወደ ግጭት የገባችበት የቀጣናው ውጥረት ተባብሶ የቀጠለ ሲሆን፥ በተለይም የኢነርጂ መሰረተ ልማቶችን…
ባዮቴክኖሎጂ ለአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነት መሳካት ሞተር ነው – ካኒሺዬስ ካናንጊሬ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባዮቴክኖሎጂ ትግበራ ለአፍሪካ የምግብ ሉዓላዊነትና የምግብ ዋስትና መሳካት ዋነኛ ሞተር ነው አሉ የአፍሪካ ግብርና ቴክኖሎጂ ፋውንዴሽን ዋና ዳይሬክተር ካኒሺዬስ ካናንጊሬ (ዶ/ር)።
ዋና ዳይሬክተሩ ከፋና ዲጂታል ጋር ባደረጉት ቆይታ እንዳሉት፥…
የመካከለኛው ምስራቅ ቀውስና የሀገራት የነዳጅ ቁጠባ ተሞክሮ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና የተከሰተውን ጦርነት ተከትሎ የነዳጅ ዋጋ በከፍተኛ ሁኔታ እያሻቀበ ይገኛል፡፡
በተለይም በቅርቡ የጦርነቱ ተሳታፊ ሀገራት የጥቃት ኢላማቸውን በነዳጅ ማምረቻ ማዕከላት ላይ ማነጣጠራቸውና የሆርሙዝ ወሽመጥ መዘጋት ችግሩን…
ፕሬዚዳንት ትራምፕ በዓለም ትልቁን የኢራን የጋዝ ማምረቻ እንደሚያወድሙ አስጠነቀቁ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ኢራን በኳታር ላይ ድጋሚ ጥቃት የምትፈጽም ከሆነ በዓለም ትልቁን የቴህራን የጋዝ ማምረቻ ማዕከል በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚያጋዩ አስጠንቅቀዋል፡፡
ከሁለት ሳምንታት በላይ ያስቆጠረው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት…
ኢራን በመሪዎቿ ላይ ለተፈጸሙት ግድያዎች የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን ጠቅላይ መሪ አያቶላህ ሰይድ ሙጅታባ አሊኻሚኑ ሀገራቸው በቁልፍ መሪዎቿ ላይ ለተፈጸሙት ግድያዎች የአጸፋ ርምጃ እንደምትወስድ አስጠንቅቀዋል፡፡
12 የአረብ እና እስላማዊ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በበኩላቸው ኢራን በቀጣናው ሀገራት…
በየቀኑ ቢሊየን ዶላሮች እየፈሰሰ የሚገኘው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በየቀኑ ቢሊየን ዶላሮች እየፈሰሰ 19ኛውን ቀን የያዘው የመካከለኛው ምስራቅ ጦርነት እያደረሰ የሚገኘው ኪሳራ እያሻቀበ ይገኛል።
አሜሪካ እና እስራኤል በኢራን ላይ በፈጸሙት የጋራ የአየር ድብደባ የተጀመረውና ወደ መጠነ ሰፊ ወታደራዊ ዘመቻ…