Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በአፍሪካ ህብረት ተቋማዊ ማሻሻያ የከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ህብረት ተቋማዊ ማሻሻያ የከፍተኛ ደረጃ ስብሰባ በኬኒያ ናይሮቢ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
ዛሬ እና ነገ የሚካሄደው ስብሰባው በአፍሪካ ህብረት ተቋማዊ ማሻሻያ በተለይም በህብረቱ ዘላቂ ፋይናንስ እና የስራ መዋቅር ማሻሻያ እንዲሁም ህብረቱ…
በርካታ ፍልስጤማውያን ወደ ቀያቸው መመለስ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እስራኤል እና ሃማስ የደረሱትን ስምምነት ተከትሎ በሺህዎች የሚቆጠሩ ፍልስጤማውያን ወደ ሰሜን ጋዛ ማቅናት ጀምረዋል፡፡
እስራኤል እና ሃማስ የደረሱት ታጋቾችን የመለዋወጥ ስምምነት ተከትሎ ነው ፍልስጤማውያኑ ተፈናቃዮች እስራኤል ተቆጣጥራው በነበረው…
የተባበሩት መንግስታት አሜሪካ በሚቀጥለው ዓመት ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት እንደምትወጣ አረጋገጠ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት አሜሪካ በፈረንጆቹ 2026 ከዓለም ጤና ድርጅት አባልነት እንደምትወጣ አረጋግጧል።
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለዓለም ጤና ድርጅት የሚደረገው የገንዘብ ድጋፍ እንዲቋረጥ ትዕዛዝ ማስተላለፋቸው ይታወሳል፡፡…
ፕሬዚዳንት ፑቲን ከፕሬዚዳንት ትራምፕ ጋር ለመወያየት ዝግጁ መሆናቸውን ክሬምሊን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ከአሜሪካ አቻቸው ዶናልድ ትራምፕ ጋር የስልክ ውይይት ለማድረግ ዝግጁ መሆናቸውን ክሬምሊን አስታወቀ፡፡
የክሬምሊን ቃል አቀባይ ዲሚትሪ ፔስኮቭ ሩሲያ ከትራምፕ ጋር ለሚደረገው ውይይት የዋሽንግተንን ምላሽ…
ፕሬዚዳንት ትራምፕ የሁቲ አማጺያን በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ትዕዛዝ ሰጡ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በየመን የሚገኙት የሁቲ አማጺያን በድጋሚ በሽብርተኝነት እንዲፈረጁ ትዕዛዝ ሰጥተዋል፡፡
ፕሬዚዳንቱ በሰሜናዊ የመን የሚንቀሳቀሱት የሁቲ አማጺያን በውጭ የሽብር ቡድን መዝገብ ውስጥ እንዲካተቱ በሚያዘው ረቂቅ…
የሩሲያ የጋዝ አቅርቦት መቋረጥ ዋጋ ማስከፈሉን የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን አመነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተመጣጣኝ ዋጋ ለአውሮፓ ሀገራት የሚቀርበው የሩሲያ ጋዝ መቋረጥ የኃይል አቅርቦት በከፍተኛ ደረጃ እንዲጨምር ምክንያት ሆኗል ሲሉ የአውሮፓ ህብረት ኮሚሽን ኃላፊ ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን ገለጹ፡፡
በስዊዘርላንድ ዳቮስ በተካሄደው የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም…
የተባበሩት መንግሥታት ሰብዓዊ መብትን በማስቀደም ሽብርተኝነትን መዋጋት እንደሚገባ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሰብዓዊ መብትና ለሕግ የበላይነት ቅድሚያ በመስጠት ሽብርተኝነትን የሚያባብሱ መሰረታዊ ሁኔታዎችን እልባት መስጠት እንደሚገባም የተባበሩት መንግሥታት ምክትል ዋና ፀሐፊ አሚና መሃመድ አሳሰቡ።
ምክትል ዋና ፀሐፊዋ በፀጥታው ምክር ቤት ጉባዔ ላይ…
የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግ ከሩሲያ አቻቸው ጋር በዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ዢንፒንግ እና የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዓለም አቀፍና ቀጣናዊ ጉዳዮች የጋራ ጥቅም አስመልክተው በበይነ-መረብ ተወያይተዋል፡፡
በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መግለጫ÷ ፑቲንና ዢንፒንግ…
የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓል ሲመት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዓለ ሲመት ዋሽንግተን ዲሲ በሚገኘው ካፒቶል ሂል አደራሽ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በበዓለ ሲመቱ የቀድሞዎቹ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ደብሊው ጆርጅ ቡሽ፣ ባራክ ኦባማ እንዲሁም የቀድሞ ዴሞክራት እጩ ሄላሪ ክሊንተን ተገኝተዋል፡፡…
ኮንኮርድ ሲታወስ
አዲስ አበባ፣ ጥር 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ እና ፈረንሳይ መንግስታት ትብብር ለየት ባለ ንድፍ የተሰራው ኮንኮርድ የተባለ ሱፐርሶኒክ የመንገደኞች አውሮፕላን ተጓዦችን ጭኖ የመጀመሪያ በረራውን ያደረገው የዛሬ 49 ዓመት በ1976 በዛሬዋ ዕለት ነበር።
በታሪክ እጅግ ፈጣኑ የተባለው…