Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ቴንጌ ቴንጌ በአዲስ አበባ …
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈው የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪ ሳድ ሶዚ (ቴንጌ ቴንጌ) የአፍሪካ የማህበራዊ ሚዲያ ተጽዕኖ ፈጣሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብቷል፡፡
በቲክ ቶክ ልዩ የዳንስ እና አክሮባቲክስ ስራዎቹ ዓለም አቀፍ ዝናን…
ለኢራን የሲቪል ኑክሌር ኢነርጂ ልማት የቻይና ድጋፍ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 28፣ 2018 (ኤፍኤምሲ) የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ ለኢራን የሲቪል ኑክሌር ኢነርጂ ልማት ያላትን ድጋፍ ታስቀጥላለች አሉ።
ውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ከኢራን አቻቸው አባስ አራግቺ ጋር በቤጂንግ ተወያይተዋል።
በውይይቱ ወቅት ዋንግ ዪ እንዳሉት፤ ቻይና ኢራን…
ሩሲያ እና ዩክሬን የተናጥል የተኩስ አቁም ስምምነት አወጁ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ እና ዩክሬን የቀድሞዋ ሶቪየት ሕብረት በናዚ ጀርመን ላይ ድል የተቀዳጀችበትን ቀን ለማክበር የአንድ ወገን የተኩስ አቁም ስምምነት አውጀዋል።
ሩሲያ በፈረንጆቹ ግንቦት 8 እና 9 የተኩስ አቁም እንደምታደርግ የገለጸች ሲሆን÷ ዩክሬን ይህንን…
በቻይና የርችት ፋብሪካ በተከሰተ ፍንዳታ የ26 ሰዎች ህይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቻይና ሊዩያንግ ከተማ በሚገኝ የርችት ፋብሪካ በተከሰተ ፍንዳታ የ26 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 61 ሰዎች ደግሞ መጎዳታቸው ተሰምቷል።
ከፍንዳታው በኋላ የነፍስ አድን ዘመቻዎች የተከናወኑ ሲሆን፤ የአካባቢው ባለስልጣናት ከፋብሪካው በ3 ኪሎ ሜትር…
ኢራን ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ለመግባት የሞከሩ የአሜሪካ የጦር መርከቦችን በሚሳኤል መምታቷ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢራን ያስተላለፈችውን ማስጠንቀቂያ በመተላለፍ ወደ ሆርሙዝ ሰርጥ ለመግባት የሞከሩ የአሜሪካ የጦር መርከቦችን በሚሳኤል መምታቷ ተነግሯል፡፡
የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሀገሪቱ ባህር ኃይል በሰርጡ መተላለፊያ አጥተው የቆሙ መርከቦችን…
የሩሲያ የኑክሌር ሚሳኤል ተሸካሚ አውሮፕላኖች ለሰዓታት የቆየ የቅኝት በረራ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያ ስትራቴጂካዊ የኒውክሌር ሚሳኤል ተሸካሚ አውሮፕላኖች በባሬንትስ እና ኖርዌይ ባህሮች ላይ ለሰባት ሰዓታት የቆየ የቅኝት በረራ አድርገዋል።
የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ፤ ሁለት የሩሲያ ቲዩ-95ኤምኤስ ስትራቴጂካዊ…
ቻይና ከ53 የአፍሪካ ሀገራት ጋር የምታደርገውን ግብይት ከታሪፍ ነፃ ልታደርግ ነው
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና የዲፕሎማሲ አጋሮቼ ካለቻቸው 53 የአፍሪካ ሀገራት ጋር የምታደርገውን የንግድ ግብይት ከነገ ጀምሮ ከታሪፍ ነፃ ታደርጋለች፡፡
ቻይና ቀደም ሲል በማደግ ላይ ላሉ 33 ሀገራት ከታሪፍ ነፃ የሆነ የንግድ ፖሊሲን ተግባራዊ አድርጋ የነበረ…
አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ አጣች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ ከኢራን ጋር ባደረገችው ጦርነት እስካሁን 25 ቢሊየን ዶላር የሚጠጋ ገንዘብ ማውጣቷ ተሰምቷል።
ሮይተርስ የአሜሪካ ወታደራዊ መስሪያ ቤት ፔንታገን ከፍተኛ ባለሥልጣንን ዋቢ አድርጎ እንደዘገበው አብዛኛው ወጪ የወጣው ለጦር መሣሪያ ነው።…
የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ከኦፔክ አባልነት ራሷን አገለለች
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች ከነዳጅ ላኪ ሀገራት ድርጅት (ኦፔክ) እና ኦፔክ ፕላስ አባልነት ራሷን አግልላች፡፡
የመካከለኛው ምስራቅ የነዳጅ ባለፀጋዋ የተባበሩት ዐረብ ኤምሬቶች በቀጣናው ጦርነት…
ፕሬዚዳንት ትራምፕን ያላስደሰተው በኢራን በኩል የቀረበ የድርድር ነጥብ…
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለሁለት ወራት የዘለቀውን ጦርነት ለመቋጨት ኢራን በቅርቡ ባቀረበችው የመደራደሪያ ነጥብ ደስተኛ አይደለሁም አሉ።
ኢራን በቅርቡ ያቀረበችው የመደራደሪያ ነጥብ ጦርነቱ እስኪቆም ድረስ የኒውክሌር ድርድርን ወደ…