Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በፈረንጆቹ 2100 የሂማሊያ የበረዶ ግግር 75 በመቶ ሊቀልጥ እንደሚችል ሪፖርት አመላከተ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንጆቹ 2100 ከሂማሊያ የበረዶ ግግር ውስጥ 75 በመቶው ሊቀልጥ እንደሚችል ተመራማሪዎች አስጠነቀቁ።
በእስያ ሂንዱ ኩሽ ሂማሊያ የሚገኘው የበረዶ ግግር ከዚህ በፊት ታይቶ በማይታወቅ ፍጥነት እየቀለጠ መሆኑንም ተመራማሪዎቹ ገልጸዋል።…
በምስራቅ አፍሪካ 30 ሚሊየን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ ያስፈልጋቸዋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) 5 አባል ሀገራት ውስጥ የሚገኙ 30 ሚሊየን ዜጎች አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንደሚያስፈልጋቸው ሪፖርቶች አመላከቱ፡፡
የተቀናጀ የምግብ ዋስትና ደረጃ ምደባ ተቋም (አይ ፒ ሲ) ሪፖርትን…
በቻይና – አሜሪካ ግንኙነት የታይዋን ጉዳይ ለድርድር የማይቀርብ ቀይ መሥመር ነው – ቺን ጋንግ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ እና ቻይና ቀጣይ ግንኙነት የታይዋን ጉዳይ ለድርድር የማይቀርብ እና የማይጣስ ቀይ መሥመር መሆኑን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ አስታወቁ፡፡
በታይዋን ግዛት ጉዳይ የሚነሱት ጥያቄዎች የቻይና የውስጥ ጉዳይ እንደሆኑም ነው ቺን…
የአፍሪካ ኅብረት የቡድን 20 ሀገራት አባል እንዲሆን ሕንድ ጠየቀች
አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የአፍሪካ ኅብረት የቡድን 20 አባል ሀገራትን እንዲቀላቀል የሕንድ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሙዲ ጥያቄ አቀረቡ፡፡
ናሬንድራ ሙዲ ÷ ለአባል ሀገራቱ መሪዎች በደብዳቤ ጥያቄያቸውን ያስገቡት ሀገራቸው ሕንድ ከሦስት ወራት ባነሰ ጊዜ ውስጥ የቡድን 20…
አሜሪካና ቻይና ግንኙነታቸውን ለማደስ እየመከሩ ነው
አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)አሜሪካ እና ቻይና ሻክሮ የቆየውን ግንኙነታቸውን ለማደስ እየመከሩ መሆኑ ተገለጸ፡፡
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ወደ ቻይና አቅንተው ከቻይና አቻቸው ቺን ጋንግ ጋር በቤጂንግ መገናኘታቸውን አልጀዚራ…
የሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት በሰላማዊ ድርድር ሊያበቃ ይገባል- ሲሪል ራማፎሳ
አዲስ አበባ፣ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የሰላም ልዑካን ቡድን አካል በመሆን ሩሲያ የሚገኙት የደቡብ አፍሪካው ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ÷ ለሩሲያ አቻቸው ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን ጦርነት መቆም እንዳለበት ተናግረዋል።
ራማፎሳ ትናንት በሴንት ፒተርስበርግ በኮንስታንቲኖቭስኪ ቤተ…
ሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች የ72 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች የ72 ሰዓት የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡
ተፋላሚ ሃይሎቹ በአሜሪካ እና ሳዑዲ ዓረቢያ አደራዳሪነት ነው ለሶስት ቀናት የሚቆይ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ የደረሱት፡፡
የተኩስ አቁም…
በቀጣዮቹ አመታት የነዳጅ ዘይት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጨምር ተገለጸ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀጣዮቹ አመታት ዓለም ላይ የነዳጅ ዘይት ፍላጎት በከፍተኛ ሁኔታ እንደሚጨምር ዓለም አቀፉ የኃይል ኤጀንሲ አስታወቀ።
ኤጀንሲው ባወጣው የ2023 አጋማሽ አመት የገበያ ሪፖርት ላይ ከሚከሰተው ከፍተኛ የነዳጅ ፍላጎት አንጻር በቀጣዮቹ አመታት…
ሩሲያ የዩክሬን የጦር መሳሪያ አውድመዋል ላለቻቸው ከ10 ሺህ በላይ ወታደሮቿ ጉርሻ ሰጠች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ሺህ በላይ የሩሲያ ወታደሮች “የጠላትን ዋና ዋና የጦር መሳሪያዎች በማውደማቸው እና በመማረካቸው” ጉርሻ ማግኘታቸውን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።
የሩሲያ ወታደሮች ታንክ፣ መድፍ፣ ተዋጊ ጄት ወይም ሌላ ወታደራዊ ቁሳቁስ በግል…
ሰባት የአፍሪካ መሪዎች ለሰላም ተልዕኮ ወደ ዩክሬን አቀኑ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰባት የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች ለሰላም ተልዕኮ ወደ ዩክሬን ማቅናታቸው ተገልጿል፡፡
መሪዎቹ ለሰላም ተልዕኮ ነገ ወደ ሩሲያ ከማቅናታቸው በፊት በኪየቭ ከዩክሬን ፕሬዚዳንት ዜለንስኪ ጋር ይመክራሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
የደቡብ አፍሪካ እና የግብፅ…