Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ሰሜን ኮሪያ ወደ ምስራቅ ባሕር የባለስቲክ ሚሳኤልማስወንጨፏ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰሜን ኮሪያ የባለስቲክ ሚሳኤል ማስወንጨፏን የደቡብ ኮሪያ ጦር አስታውቋል፡፡
በሰሜን ኮሪያ ተተኩሷል የተባለው ሚሳኤል ወደ ምስራቅ ባህር መወንጨፉን ነው የደቡብ ኮሪያ ጦር ሹማምንቶች የገለጹት፡፡
ሀገሪቱ ሁለት የአጭር ርቀት ባለስቲክ ሚሳኤሎችን…
አሜሪካ ተጨማሪ ተዋጊ ጀቶችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ላከች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ተጨማሪ ተዋጊ ጀቶችን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ቀጣና መላኳን አስታውቃለች፡፡
አሜሪካ÷ የሩሲያ ወታደራዊ አውሮፕላኖች በመካከለኛው ምስራቅ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ መጨመሩን ተከትሎ ነው ኤፍ-22 የተሰኙ ተዋጊ ጀቶችን ወደ ቀጣናው የላከችው፡፡…
ምዕራባውያኑ ሩሲያ ላይ የጣሉት ማዕቀብ ከውጤታማነቱ ይልቅ ጎድቷቸዋል – አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ እና አጋሮቿ ምዕራባውያን ሀገራት ሩሲያ ላይ የተጣሉት ማዕቀቦች ፍሬ አፍርተው ሞስኮ ላይ ጫና እንዳላሳረፉ ዳግላስ አንድሪው ሊትልተን የተባሉ አሜሪካዊ የፖለቲካ ተንታኝ ገለጹ፡፡
“ማዕቀቦቹ እንዳውም ሩሲያን በኢኮኖሚ ከማንኮታኮት ይልቅ…
በግሪክ ፍልሰተኞችን የጫነች ጀልባ ሰጥማ 59 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግሪክ ፍልሰተኞችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ በመስጠሟ 59 ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡
የግሪክ የባህር ጠረፍ ጠባቂዎች አንዳስታወቁት÷ ጀልባዋ ፔሎፖኔዝ በተባለው የባህር ዳርቻ ከፔሎስ ከተማ በስተደቡብ ምዕራብ አቅጣጫ በሚገኘው ባህር ውስጥ…
የዓለም አቀፍ ተፈናቃዮች ቁጥር 110 ሚሊየን ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በግጭት ምክንያት በዓለም አቀፍ ደረጃ የሚፈናቀሉ ሰዎች ቁጥር ወደ 110 ሚሊየን ከፍ ማለቱን የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የፍልሰተኞች ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡
ቁጥሩ ባለፈው ዓመት መጨረሻ ላይ ከተመዘገበው ከ19 ሚሊየን ወደ 108 ነጥብ 4 ሚሊየን…
10 የአውሮፓ ሀገራት ለዩክሬን የ116 ሚሊየን ዶላር የመሳሪያ ድጋፍ ይፋ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 10 የአውሮፓ ሀገራት ለዩክሬን የ116 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርገዋል።
ድጋፉ ለኪየቭ የአየር ኃይል ለማጠናከር የሚውል መሆኑም ተገልጿል።
ዩክሬን የሚደርሳት የዓይነት ድጋፍ በፈረንጆቹ ነሐሤ 2022 ላይ “ለዩክሬን ዓለም አቀፍ ፈንድ” በሚል…
ቻይና ለአፍሪካ ቀንድ ሁለንተናዊ ሠላም እና ብልፅግና ድጋፍ እንደምታደርግ አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለአፍሪካ ቀንድ ሠላም እና ብልፅግና ያላሰለሰ ድጋፍ እንደምታደርግ አረጋገጠች፡፡
የምሥራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) በአፍሪካ ቀንድ የቻይና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዡ ቢንግ ጋር…
ሩሲያ በዩክሬን ፕሬዚዳንት ትውልድ ከተማ ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟ ተሰማ
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 6 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬኑ ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዜለንስኪ ትውልድ ከተማ ላይ የሚሳኤል ጥቃት መፈጸሟ ተሰምቷል፡፡
የሩሲያ ጦር በማዕከላዊ ዩክሬን በምትገኘው ክሪቪ ሪህ ከተማ ላይ በፈጸመው የሚሳኤል ጥቃት እስካሁን የስድስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የአካባቢው…
ኢጋድ የወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) ዋና ጸሐፊነት ለተጨማሪ አራት ዓመታት አራዘመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የዋና ጸሐፊው ወርቅነህ ገበየሁን (ዶ/ር) የሥራ ዘመን ለተጨማሪ አራት ዓመታት አራዘመ።
በተጨማሪም አባል ሀገራት በዙር በሚደርሳቸው የሊቀመንበርነት ኃላፊነት ስልጣን ላይ ለውጥ መደረጉን…
የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ሰላም ለማምጣት እያደረገ ያለውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – ሙሳ ፋኪ ማህማት
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት በሱዳን ሰላም ለማምጣት እያደረገ ያለውን ድጋፍ በተጠናከረ መልኩ እንደሚቀጥል የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ -መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማትገለጹ።
14ኛው የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ)…