Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ዩክሬን ኔቶን ከተቀላቀለች የማይበርድ ቀውስ ይከተላል ስትል ሩሲያ አስጠነቀቀች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዩክሬን የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን ድርጅት (ኔቶን) የምትቀላቀል ከሆነ ለዓመታት የማይበርድ ቀውስ ይከተላል ስትል ሩሲያ አስጠንቅቃለች፡፡
አሜሪካ ድርጅቱን በወታደራዊ አጋርነት ትጠራዋለች ያለችው ሩሲያ÷ ነገር ግን ብዙ የአውሮፓ ህብረት…
የብሪክስ አባል ሀገራት ከምራባውያን የበላይነት ነፃ የሆነ የዓለም ስርዓት እንዲፈጠር ጠየቁ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ አባል ሀገራት ሚኒስትሮች ከምራባውያን የበላይነት ነፃ የሆነ የዓለም ስርዓት እንዲፈጠር ጠይቀዋል፡፡
ብራዚል፣ ሩሲያ፣ቻይና፣ህንድ እና ደቡብ አፍሪካን ያካተተው የብሪክስ አባል ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በደቡብ አፍሪካ…
አሜሪካ፣ ጃፓን እና ፊሊፒንስ የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያደርጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ፣ ጃፓን እና ፊሊፒንስ በደቡብ ቻይና ባህር የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ሊያደርጉ መሆኑ ተሰምቷል፡፡
የጋራ የባህር ሃይል ልምምዱ ሶስቱ ሀገራት በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የሚያከናውኑት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡
የጋራ ልምምዱ አሜሪካ…
በአሜሪካ የፌደራል መንግስቱን የብድር ጣራ ከፍ እንዲል የሚፈቅደው ሠነድ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የፌደራል መንግስቱን የብድር ጣራ ከፍ እንዲል የሚፈቅደውን ሠነድ የሀገሪቱ ኮንግረስ አጸደቀ፡፡
የአሜሪካ የተወካዮች ምክር ቤት ሠነዱን ያጸደቀው 314 ለ 117 በሆነ አብላጫ ድምፅ መሆኑን ቢቢሲ አስነብቧል፡፡
ሠነዱ በፕሬዚዳንት ጆ…
የሚሸጥበትን 400 እጥፍ ገንዘብ ለዕድሳት የሚጠይቀው ጥንታዊ ቤተ መንግስት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በስኮትላንድ ግዛት ሼትላንድ ውስጥ የሚገኘው ጥንታዊ ቤተ መንግስት ለጨረታ ቢቀርብም ከግዢ በኋላ የሚጠይቀው ወጪ ግን መነጋገሪያ ሆኗል።
የቤት ገዢዎች በፌትላር ደሴት የሚገኘውን ቤተ-መንግስት÷ ከአንድ ወለል ህንፃ ባነሰ ዋጋ በእጃቸው…
የሱዳን ጦር ድርድሩን ማቋረጡ ተሰማ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር ከተፋላሚ ኃይሉ ጋር በጂዳ ሲያደርግ የነበረውን የተኩስ አቁም ድርድር ማቋረጡን የሱዳን ዲፕሎማቲክ ምንጮች ገለጹ።
ጦሩ ግንቦት ሲጠባ ጀምሮ በሳዑዲ አረቢያዋ የወደብ ከተማ ጂዳ ሲያካሂድ እና በተደጋጋሚ ሲጣስ የቆየውን የተኩስ አቁም…
ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ የዛፓሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ደኅንነት ያሳስበኛል አለ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ የዛፓሮዢያ የኒውክሌር ኃይል ማመንጫ ደኅንነት እንደሚያሳስበው አስታወቀ፡፡
የዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኃይል ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ራፋዔል ማሪያኖ ግሮሲ ለተመዱ የደኅንነት ምክር ቤት እንደገለጹት ÷ የኒውክሌር…
በሞስኮ ከተማ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሩሲያ ርዕሰ መዲና ሞስኮ ከተማ የድሮን ጥቃት መሰንዘሩን የከተማዋ ከንቲባ ሰርጌ ሶቢያኒን ተናገሩ፡፡
ዛሬ ማለዳ ድሮኖች በሩሲያ ዋና ከተማ ጥቃት በመፈፀም በሕንፃዎች ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን ነው ከንቲባው የተናገሩት።
ሶቢያኒን ነዋሪዎች…
በሱዳን የተኩስ አቁም ሥምምነቱ ለተጨማሪ 5 ቀናት ተራዘመ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 22 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የሱዳን ተፋላሚ ኃይሎች የተኩስ አቁም ሥምምነቱን ለተጨማሪ 5 ቀናት አራዘሙት፡፡
የሱዳን ጦር እና የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ሃይል አዲስ ስምምነት ላይ የደረሱት በፈረንጆቹ ግንቦት 20 ቀን 2023 በሳዑዲ አረቢያ መዲና ጅዳ ከመከሩ በኋላ መሆኑን…
አውስትራሊያ ለአፍሪካ ቀንድ እና የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የ29 ሚሊየን ዶላር የሰብዓዊ ድጋፍ ይፋ አደረገች
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 21 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አውስትራሊያ ኢትዮጵያን ጨምሮ በድርቅ ለተጎዱ የአፍሪካ ቀንድ እና የመካከለኛው ምስራቅ ሀገራት የ29 ሚሊየን ዶላር የሰብዓዊ ድጋፍ ይፋ ማድረጓን አስታውቃለች፡፡
በዛሬው እለት ይፋ የተደረገው ይህ የሰብዓዊ ድጋፍ የምግብ ዋስትና ቀውስ…