Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የኢራንን መንፈሳዊ መሪ ለሕልፈት የዳረገው የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና ወታደራዊ ግጭት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንፈሳዊ መሪ አያቶላህ አሊ ኻሚኒን ለሕልፈት የዳረገው የመካከለኛው ምስራቅ ቀጣና ወታደራዊ ግጭት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ባለፉት ቀናት በእስራኤል፣ አሜሪካ እና ኢራን መካከል እንደ አዲስ ያገረሸው ወታደራዊ ግጭት የመካከለኛው ምስራቅ…

በአሜሪካ በተከሰተ በረዶ የቀላቀለ ከባድ አውሎ ነፋስ ከ5 ሺህ በላይ በረራዎች ተሰረዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ የምስራቅ የባህር ዳርቻ ላይ በረዶ የቀላቀለ ከባድ አውሎ ነፋስ በመከሰቱ ከ5 ሺህ በላይ በረራዎች ተሰርዘዋል፡፡ በዚህም በሚሊየን የሚቆጠሩ ሰዎች እንግልት ሲያጋጥማቸው ከ5 ሺህ በላይ በረራዎች መሰረዛቸው ተመላክቷል፡፡ በሮድ…

 በአፍሪካ በሳይበር ወንጀል የተጠረጠሩ 651 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ ፖሊስ ተቋም (ኢንተርፖል) በአፍሪካ የሳይበር ማጭበርበር ወንጀል በሚል የተጠረጠሩ 651 ግለሰቦችን በቁጥጥር ስር አዋለ፡፡ ኢንተርፖል በኤክስ ገፁ እንዳስታወቀው÷ ’ኦፕሬሽን ሬድ ካርድ 2 ነጥብ 0’ ሲል በሰየመው ዘመቻ ነው በ16…

የዘመናዊቷ ቱርክዬ አርክቴክት በመባል የሚታወቁት ኤርዶዋን…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከኢስታንቡል ከንቲባነት እስከ ሀገር መሪነት የተጓዙትና የዘመናዊቷ ቱርክዬ አርክቴክት በመባል የሚታወቁት ረጀብ ጠይፕ ኤርዶዋን። በፈረንጆቹ 1954 በኢስታንቡል ከተማ የተወለዱት ኤርዶዋን የፖለቲካውን ዓለም የተቀላቀሉት በፈረንጆቹ 1994…

የአፍሪካ ሀገራትን የአየር ንብረት ለውጥን መቋቋም የሚያስችል የማገገሚያ ዕቅድ እንዲያወጡ መደገፍ ይገባል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራትን የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን መቋቋም የሚያስችል የማገገሚያ ዕቅድ እንዲያወጡ መደገፍ ይገባል አሉ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ። የኮሚሽኑ ሊቀመንበር መሐሙድ አሊ ዩሱፍ የ39ኛው…

ለአፍሪካ ብልጽግና በውሃ ዘርፍ ላይ በቆራጥነት ኢንቨስት ማድረግ ይገባል – ኮሚሽነር ሞሰስ ቪላካቲ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለአፍሪካ ብልጽግና እና መረጋጋት በውሃ ዘርፍ ላይ በቆራጥነት ኢንቨስት ማድረግ ይገባል አሉ የአፍሪካ ሕብረት የግብርና፣ ገጠር ልማት፣ ብሉ ኢኮኖሚ እና የዘላቂ አካባቢ ኮሚሽነር ሞሰስ ቪላካቲ። ትናንት የተጀመረው የአፍሪካ ሕብረት መሪዎች ጉባኤ…

ጣሊያን በአውሮፓና አፍሪካ መካከል ድልድይ በመሆን ትብብሮችን ታጠናክራለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ሀገራቸው በአውሮፓና አፍሪካ መካከል እንደ ድልድይ በመሆን የፖለቲካ ትብብርን በማጠናከር የአፍሪካ ኅብረትን እንቅስቃሴዎች ትደግፋለች አሉ። 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ "ዘላቂ የውሃ…

የተባበሩት መንግስታት ለአፍሪካ የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል – አንቶኒዮ ጉተሬዝ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተባበሩት መንግስታት ለአፍሪካ ልማትና ብልጽግና የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ ይቀጥላል አሉ አንቶኒዮ ጉተሬዝ፡፡ 39ኛው የኅብረቱ የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥ ለአጀንዳ…

ኢትዮጵያ የአፍሪካን ሁለንተናዊ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን ሁለንተናዊ ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች መደበኛ ጉባዔ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመሯል።…

ቡሩንዲ የ2026 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበርነትን ከአንጎላ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡሩንዲ ፕሬዚዳንት ኤቫሪስት ንድዪሺሚዬ የ2026 የአፍሪካ ኅብረት ሊቀመንበር ሆነው ተመርጠዋል፡፡ 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ስርዓቶችን ማረጋገጥ፥ ለአጀንዳ…