Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ህጻናትና ወጣቶችን ከማህበራዊ ትስስር ገጾች ጎጂ ተጽዕኖ ለመታደግ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ህጻናትና ወጣቶችን በማህበራዊ ትስስር ገጾች ከሚደርስባቸው ጉዳት ለመታደግ የሚያስችል ጥብቅ ህግ ተግባራዊ ሊያደርግ ነው፡፡ የኅብረቱ ኮሚሽን ፕሬዚዳንት ኡርሱላ ቮን ደር ሌየን እንደገለጹት፥ ኅብረቱ በቲክቶክ፣ ፌስቡክ፣…

ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ለአፍሪካ የ23 ቢሊየን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በአፍሪካ ሀገራት ተግባራዊ የሚሆን የ23 ቢሊዮን ዩሮ ኢንቨስትመንት ይፋ አደርገዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከ30 በላይ የአፍሪካ ሀገራት መሪዎች በተሳተፉበት እና በኬንያ ናይሮቢ እየተካሄደ በሚገኘው የፈረንሳይ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ በቻይና የስራ ጉብኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በዚህ ሳምንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ወደ ቻይና እንደሚያቀኑ ተነግሯል፡፡ ከአስር ዓመታት በኋላ በስልጣን ላይ ያለ የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ቻይናን ሲጎበኝ ይህ የመጀመሪያው መሆኑ የተገለጸ ሲሆን፤…

ደቡብ ኮሪያ በሆርሙዝ ሰርጥ በመርከቧ ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ እመልሳለሁ አለች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ ኮሪያ ከሳምንታት በፊት በሆርሙዝ ሰርጥ ውስጥ በጭነት መርከቧ ላይ ለተፈፀመው ጥቃት አፀፋ እመልሳለሁ ስትል ዛተች፡፡ የደቡብ ኮሪያ መንግሥት በመርከቧ ላይ የተፈፀመውን ጥቃት በጽኑ አውግዟል፡፡ ናሙ የተሰኘችዋ መርከብ ምንም አይነት ህግ…

አሜሪካ ጦርነቱን ለመቋጨት ላቀረበችው መነሻ ሐሳብ በኢራን የተሰጠው ምላሽ ተቀባይነት የለውም – ዶናልድ ትራምፕ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካ በኢራን እየተካሄደ ያለውን ጦርነት ለመቋጭት ላቀረበችው መነሻ ሐሳብ በኢራን በኩል የተሰጠው ምላሽ ፍጹም ተቀባይነት የለውም አሉ፡፡ ሁለቱን ሀገራት በምታሸማግለው ፓኪስታን በኩል ኢራን ምላሿን ልካለች።…

የአየር ንብረት ለውጥ ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ሊካሄድ ጥቂት ጊዜያት ለቀረው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ፈተና ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ። ውድድሩን በሚያስተናግዱ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ያለው የአየር ንብረት በከፍተኛ ሙቀት፣ በነጎድጓዳማ ዝናብ እና በሰደድ…

ብሪታኒያ የጦር መርከቧን በመካከለኛው ምስራቅ እያሰፈረች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያ ከሆርሙዝ ሰርጥ ተልዕኮ ጋር በተገናኘ ኤችኤምኤስ ድራጎን የተሰኘ የጦር መርከቧን ወደ መካከለኛው ምስራቅ ማንቀሳቀስ ጀመረች፡፡ ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ ከሰሞኑ በሆርሙዝ ሰርጥ የሚንቀሳቀሱ የንግድ መርከቦችን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚያስችል…

ሩሲያ 81ኛ ዓመት የድል በዓሏን በሞስኮ ቀዩ አደባባይ እያከበረች ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በ2ኛው የዓለም ጦርነት በናዚ ጀርመን ላይ የተቀዳጀችውን ድል 81ኛ ዓመት መታሰቢያ በተለያዩ ስነስርዓቶች እያከበረች ነው፡፡ በዓሉ በዋና ከተማዋ ሞስኮ ቀዩ አደባባይ በተለያዩ ወታደራዊ ትርዒቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንት…

የሱዳንን ሰላምና ዕድገት እንደ ቀጥተኛ ስጋት የምትመለከተው ግብፅ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብፅ የሱዳንን ሰላምና ዕድገት እንደ ቀጥተኛ ስጋት ነው የምትመለከተው አሉ ሱዳናዊ ጸሐፊና ተንታኝ ናስር ሳቲ (ዶ/ር)። ከሰሞኑ ሱዳን በኢትዮጵያ ላይ ያነሳችውን ክስ ተከትሎ ሱዳናዊው ጸሐፊ ናስር ሳቲ (ዶ/ር) በሱዳንና በግብፅ መካከል ያለውን…

የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማከናወን ጀምሯል። በጉባኤው ላይ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከምክር ቤት አባላት ለሚነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡ ምክር ቤቱ በልዩ…