Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

የአፍሪካ መሪዎች የውህደትና የትብብር መርሐ ግብሮችን ማጠናከር አለባቸው – ማህሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ የአፍሪካ መሪዎች የውህደትና የትብብር መርሐ ግብሮችን ማጠናከር አለባቸው አሉ። 39ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ "ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ…

የጣሊያን አፍሪካ የጋራ ተጠቃሚነት ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል – ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጣሊያን ጠቅላይ ሚኒስትር ጆርጂያ ሜሎኒ ሀገራቸው ከአፍሪካ ጋር ያላት በጋራ ተጠቃሚነት ላይ የተመሰረተ ትብብር ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ። 2ኛው የጣሊያን-አፍሪካ ጉባዔ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል። በጉባዔው ላይ…

የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ለኢንዱስትሪ ሽግግር…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የኢንዱስትሪ ሽግግርን ለማረጋገጥ ከፖሊሲ ማዕቀፍ ባሻገር የአኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣናን ትግበራ ማፋጠን ይገባል አለ የአፍሪካ ኅብረት። የአፍሪካ አኅጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ተግባራዊ በተደረገባቸው አምስት ሀገራት የተገኙ ውጤቶችን…

አፍሪካ በፀጥታው ምክር ቤት ውስጥ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተባበሩት መንግስታት የፀጥታው ምክር ቤት አፍሪካ ቋሚ ውክልና ሊኖራት ይገባል አሉ የተባበሩት መንግስታት እና የአፍሪካ ህብረት መሪዎች። በ39ኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ትናንት አዲስ አበባ የገቡት የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ…

የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ አስፈጻሚ ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ተጠናቅቋል። ስብሰባው “ዘላቂ የውሃ አቅርቦትና ደህንነቱ የተጠበቀ የንጽህና አጠባበቅ ሥርዓቶችን ማረጋገጥ፤ ለአጀንዳ 2063 ግቦች ስኬታማነት” በሚል መሪ ሃሳብ ከትናንት ጀምሮ…

ከፍተኛ እድገት እያስመዘገበ ያለው የአፍሪካ ህብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ አጀንዳ …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ48ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች መደበኛ ስብሰባ ሊቀ መንበር የአንጎላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ቴቴ አንቶኒዮ በአፍሪካ ህብረት መዋቅራዊ ማሻሻያ አጀንዳ ውስጥ ከፍተኛ እድገት ተመዝግቧል አሉ። 48ኛው የአፍሪካ ህብረት የሥራ…

አህጉራዊ አቅም የሆነው የአፍሪካ ህብረት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ህብረት የአህጉሩን 55 ሀገራት በአባልነት ያቀፈ ግዙፍ አህጉራዊ ተቋም ነው። የአፍሪካ አንድነት ድርጅት በሚለው ስያሜ ለ39 ዓመታት የቆየው ይህ ተቋም የአፍሪካ አንድነት ድርጅት የሚለውን ስያሜ ይዞ አህጉራዊ አንድነትን ለማጠናከርና…

ኢጋድ ሱዳን በድርጅቱ ሙሉ ተሳትፎዋን ለመቀጠል ያሳለፈችውን ውሳኔ በደስታ ተቀበለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) የሱዳን ሪፐብሊክ በድርጅቱ ሙሉ ተሳትፎዋን ለመቀጠል ያሳለፈችውን ውሳኔ በደስታ ይቀበላል አለ። የኢጋድ ዋና ፀሐፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የሱዳን ወደ ኢጋድ የመመለስ…

ደቡብ አፍሪካ አፍሪኤግዚምን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ አፍሪካ የአፍሪካ ኢምፖርት ኤክስፖርት ባንክ (አፍሪኤግዚም) ተቀላቅላለች። የሀገሪቱ ፓርላማ ደቡብ አፍሪካ የአፍሪኤግዚም ባንክ አባል እንድትሆን በፈረንጆቹ 2025 ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት የአፍሪካን ትልቁ የፋይናንስ ተቋም መቀላቀሏ ነው…

የአፍሪካ ኅብረት እና ዩናይትድ ኪንግደም ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ከዩናይትድ ኪንግደም የኮመንዌልዝ፣ ልማት ጉዳዮችና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢቬት ኩፐር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ ወገኖች የአፍሪካ ኅብረት እና ዩናይትድ ኪንግደምን አጋርነት…