Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
ኢጋድ በሶማሊያ የተፈጠረው ቀውስ በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት (ኢጋድ) በሶማሊያ የተፈጠረው አለመረጋጋት በአካታችና ሰላማዊ ውይይት እንዲፈታ ጥሪ አቅርቧል፡፡
በሶማሊያ ዋና ከተማ ሞቃዲሾ ውስጥ በሚገኘው ቤተ መንግሥት አቅራቢያ ከፍተኛ የተኩስ ድምጽ መሰማቱን…
ኢራን በኩዌት እና ባህሬን ላይ የድሮን ጥቃት ፈፀመች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከአሜሪካ ጋር ድርድር እያደረገች የምትገኘው ኢራን በኩዌት አውሮፕላን ማረፊያ እና ባህሬን በሚገኘው የአሜሪካ ጦር ሰፈር ላይ የድሮን ጥቃት ፈፅማለች፡፡
ኢራን በኩዌት ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማሪፊያ ላይ በፈፀመችው የድሮን ጥቃት በርካታ ሰዎች…
በላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ የቆዩ 5 ሰዎች ከሳምንት በኋላ በህይወት ተገኙ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምስራቅ እስያዊቷ ሀገር ላኦስ በጎርፍ ምክንያት በተዘጋ ዋሻ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ያህል ተቀብረው የቆዩ 5 ሰዎች በህይወት ተገኝተዋል።
ባለፈው ሳምንት በላኦስ ዛይሶምቡን ግዛት በሚገኝ ዋሻ ውስጥ በአካባቢው በባህላዊ መንገድ የወርቅ…
የቀጣናው ኃይሎች ከዚህ በኋላ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮች ጋሻ ሊሆኑ አይችሉም – ኢራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን መንፈሳዊ መሪ ሞጅታባ ኻሜኒ የቀጣናው ኃይሎች ከዚህ በኋላ የአሜሪካ ወታደራዊ ሰፈሮችን ከቴህራን አጸፋ ሊከላከሉ አይችሉም አሉ።
የአሜሪካ ኃይሎች፣ የጦር ሰፈሮች እና በመካከለኛው ምስራቅ ያላት ፍላጎቶች ከአሁን በኋላ ከጥቃት…
ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚደረገው ድርድር ተደራዳሪ ቡድናቸው እንዳይቸኩል አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ከኢራን ጋር በሚደረገው ድርድር ተደራዳሪ ቡድናቸው በችኮላ እንዳይስማማ አስጠነቀቁ።
ፕሬዚዳንት ትራምፕ ከኢራን ጋር እየተደረገ የሚገኘው ድርድር በተደራጀ ሁኔታ እና መፍትሔ በሚያመጣ መልኩ እየተደረገ መሆኑን…
አበረታች ሂደቶች የታዩበት የአሜሪካ እና ኢራን ድርድር …
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓኪስታን አሜሪካ እና ኢራንን ለመጨረሻ ጊዜ ለማሸማገል በቀረበው የድርድር ሀሳብ በሁለቱ ወገኖች በኩል ተስፋ ሰጭ ሂደቶች እየታዩ ነው አለች፡፡
ፓኪስታን ይህን ያለችው የሀገሪቱ ጦር አዛዥ ፊልድ ማርሻል አሲም ሙኒር አሜሪካ እና ኢራንን…
በ24 ሰዓት ውስጥ 25 መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል – ኢራን
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ 25 የንግድ መርከቦች በሆርሙዝ ሰርጥ አልፈዋል አለ፡፡
የአብዮታዊ ዘቡ የባህር ኃይል እንዳስታወቀው÷ ኢራን ያስቀመጠችውን የቁጥጥር እና የደህንነት መስፈርቶችን በማሟላት በሆርሙዝ ሰርጥ የንግድ…
በቻይና በድንጋይ ከሰል ማጣሪያ ማዕከል ላይ በደረሰ ፍንዳታ የ90 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሰሜናዊ ቻይና ሻንሺ ግዛት በሚገኝ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ላይ በደረሰ የጋዝ ፍንዳታ ቢያንስ የ90 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡
አደጋው በቶንግዡ ግሩፕ በሚተዳደረው ሊውሼንዩ የድንጋይ ከሰል ማዕድን ማጣሪያ ማዕከል ውስጥ የተከሰተ…
በአሜሪካ እና ኢራን መካከል የተደረሰው ረቂቅ የሰላም ስምምነት ለሆርሙዝ ሰርጥ ደኅንነት…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ እና ኢራን መካከል የተደረሰው ረቂቅ የሰላም ስምምነት በሆርሙዝ ሰርጥ መርከቦች በነጻነት እንዲተላለፉና በኢራን ላይ የተጣሉ ማዕቀቦች በሂደት እንዲነሱ የሚያስችል ነው፡፡
እንዲሁም ስምምነቱ የተባበሩት መንግሥታት ዓለም አቀፍ ህጎችን…
አሜሪካ ለዩክሬን የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር ወታደራዊ መሳሪያ ሽያጭ ልትፈጽም ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ የ108 ነጥብ 1 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የዩክሬንን አየር መከላከያ ሥርዓት የሚያጠናክሩ እና ተያያዥ የድጋፍ መሳሪያዎችን ለመሸጥ አጸደቀች።
የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት እንዳስታወቀው÷ የወታደራዊ ቁሳቁስ ሽያጩ ኤችኤደብሊውኬ…