ውስብስብ የቆዳ በሽታዎችን ቀድሞ መለየትና ማከም የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል – ዶክተር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ሚኒስትር ዶክተር መቅደስ ዳባ ውስብስብ የቆዳ በሽታዎችን እና ካንሰርን ቀድሞ መለየት እና ማከም የሚያስችል አሰራር ተዘርግቷል አሉ፡፡
5ኛው የአፍሪካ የቆዳና የአባላዘር ህክምና ማህበር ጉባኤ ተካሄዷል፡፡
ሚኒስትሯ በጉባኤው ላይ…