ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ለምክር ቤቱ አባላት በሰጡት…