ተቋማት ሀገርን ታሳቢ ባደረገ ከፍታና ቅንጅት መስራት አለባቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ ተቋማት ሀገርን ታሳቢ ባደረገ ከፍታ እና ቅንጅት መስራት አለባቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ተጠሪ የሆኑ 14 ተቋማት የ2018 በጀት…