ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓቶቻችንን የሀገራዊ ሪፎርሙ አካል በማድረግ እየተሰራ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓቶቻችን ከዘመናዊ እሳቤዎችና አሰራሮች ጋር በማስተሣሠር የሀገራዊ ሪፎርሙ አካል በማድረግ እየተሰራ ነው አሉ፡፡
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ከባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር…