የሕዳሴ ግድብ መመረቅ የጋራ ስኬትን ከማሳየቱ ባለፈ የኢትዮጵያን የማንሠራራት ጊዜ ያረጋገጠ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ተጠናቅቆ ለምረቃ መብቃቱ የኢትዮጵያውያንን የጋራ ስኬት ከማሳየቱ ባለፈ የኢትዮጵያን የማንሰራራት ጊዜ ያረጋገጠ ነው አሉ ምሁራን።
በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት ሳይንቲፊክ ዳይሬክተር ሙሉነህ ለማ…