Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ የጊዜ ሠሌዳ ይፋ አድርጓል። በዚህ መሰረት የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የድምጽ መስጫ ቀን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም መሆኑን አስታውቋል። ቦርዱ ዘንድሮ የሚካሄደውን የ7ኛ ሀገር አቀፍ…

ሕብረ ብሔራዊ አንድነታችን በዕኩልነት መሠረቶች ላይ በማዋቀር የታፈረች ኢትዮጵያን እናፅና – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረ ብሔራዊ አንድነታችን በፍትህና በዕኩልነት መሠረቶች ላይ በማዋቀር የለማች፣ የተከበረችና የታፈረች ኢትዮጵያን እናፅና አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል "ዴሞክራሲያዊ መግባባት…

የትኛውም ትንኮሳና ክፉ ሃሳብ ኢትዮጵያን ከብልጽግና ማቆም አይችልም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትኛውም ትንኮሳ፣ ፈተናም ሆነ ክፉ ሃሳብ ኢትዮጵያን ከብልጽግና ማቆም አይችልም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሆሳዕና ከተማ እየተከበረ በሚገኘው 20ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን…

የጋራ ቤታችንን መሰረቱ ሳይናጋ ለማኖር የጋራ ማንነት ሊኖረን ይገባል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የጋራ ቤታችንን መሰረቱ ሳይናጋ ለማኖር የጋራ ማንነት ሊኖረን ይገባል አሉ። 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በዓል "ዴሞክራሲያዊ መግባባት ለሕብረ ብሔራዊ አንድነት''…

በወንድማማች ዓይን ተያይተን በመደመር ዕሳቤ የበለጸገች ሀገርን ለልጆቻችን እናሻግር – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ያንዳችን የሌላችን ውበት፣ ያንዳችን የሌላችን ክብር የሆነባትን ሀገር ኢትዮጵያ አንዱ ከፍ ሌላው ዝቅ ብሎ ሳይሆን ሁላችንም እኩል ሆነን በወንድማማች ዓይን ተያይተን በመደመር ዕሳቤ የበለጸገች ሀገርን ለልጆቻችን እናሻግር አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ሕገ መንግሥታዊ ቃል ኪዳናችንን የምናድስበትና የብዝኃነታችንን ዐቅም የምናልቅበት ቀን ነው አለ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡ አገልግሎቱ 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓልን በማስመልከት…

ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ኅብረ ብሔራዊነታችንን ለብሔራዊ ጥቅማችን ማዋል አለብን አሉ፡፡ 20ኛውን የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው "የኢትዮጵያውያን የምክክር ቀን" ሲምፖዚየም በሆሳዕና ከተማ…

ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመንግሥት ተግባራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች መንግሥት የህብረተሰቡን ጥያቄዎች በማዳመጥ ምላሽ እየሰጠና ሀሳቦቹን በእቅድ በማካተት በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ። በአዲስ አበባ ሁሉም ክፍለ ከተሞች "የጉባ ብስራቶች፤ የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ…

የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዜጎችን ኑሮ መቀየር በሚችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ሰጥቶ መስራት ያስፈልጋል አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግስት ትሩፋቶች" በሚል መሪ ሀሳብ በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ህዝባዊ የውይይት…

በአምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ የተፃፈ መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በወታደራዊ ልምድ ጥልቅ ጥናት ላይ ተመስርቶ 'የፀረ-ሽምቅ ውጊያ ጥበብ' በሚል ርዕስ በአምባሳደር ጄኔራል ባጫ ደበሌ የተፃፈ መጽሐፍ ተመርቋል። በመጽሐፉ ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣…