የሀገር ውስጥ ዜና ለኢትዮጵያ ብልጽግና ወሳኝ የሆኑት መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛትና ማጥራት… Hailemaryam Tegegn Dec 12, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ መፍጠን፣ መፍጠር፣ ማብዛት እና ማጥራት የሚሉ ወሳኝ መንገዶችን ይከተላል። የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) እንደሚሉት፥ የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማረጋገጥ…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል በሰባት ወራት የተከናወኑ ድርድሮች ታሪክ የቀየሩ ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን Adimasu Aragawu Dec 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ንግድ ድርጅትን ለመቀላቀል በሰባት ወራት የተከናወኑ ድርድሮች ታሪክ የቀየሩ ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። “ኢትዮጵያን በንግድ በማስተሳሰር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር” በሚል መሪ ሐሳብ የዓለም የንግድ ድርጅት…
የሀገር ውስጥ ዜና ግብጽ በዓባይ ወንዝ ላይ የምታራምደው የቅኝ ግዛት ትርክት አክትሟል – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) Adimasu Aragawu Dec 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ በዓባይ ወንዝ ላይ የምታራምደው የቅኝ ግዛት ትርክት አክትሟል አሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ የግብጽ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መሐመድ አብደላቲ ታላቁ…
የሀገር ውስጥ ዜና የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀመረ sosina alemayehu Dec 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይናንስ ዘርፍ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ወሳኝ ምዕራፍ የሆነው የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያን ከባንክ ሥርዓት ጋር የማጣመር ሥራ በይፋ ተጀምሯል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ጉዳዩን አስመልክቶ ለፋና ዲጂታል የላከው…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ Melaku Gedif Dec 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና ዛምቢያ በወታደራዊ መስክ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ከዛምቢያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ሌተናል ጄነራል ጄፍሪ ዚኤሌ ጋር ተወያይተዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ትውልዱን በሥነ ምግባር በማነጽ ለሙስና የማይበገር ዜጋ መፍጠር ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ sosina alemayehu Dec 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ትውልዱን በሥነ ምግባር በማነጽ ለሙስና የማይበገር ዜጋ ለመፍጠር በትኩረት መስራት ያስፈልጋል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 22ኛው ዓለም አቀፍ የጸረ ሙስና ቀን በዛሬው ዕለት በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአህጉሪቱ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት – አቶ አደም ፋራህ Hailemaryam Tegegn Dec 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሳስ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ኢትዮጵያ በኢነርጂ ዘርፍ ለአፍሪካ ዘላቂ ዕድገት በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ፡፡ የመጀመሪያው የአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራሟን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ደረጃ ጋር በማጣጣም ለመተግበር ቁርጠኛ ነች – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር… Adimasu Aragawu Dec 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ኢትዮጵያ የኒውክሌር ኃይል ፕሮግራሟን ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ደረጃ ጋር በማጣጣም ለመተግበር ቁርጠኛ ነች አሉ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከዓለም አቀፉ የአቶሚክ ኢነርጂ ኤጀንሲ ምክትል…
የሀገር ውስጥ ዜና ኮሚሽኑ በኢትዮጵያ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ይበጃሉ ያላቸውን አጀንዳዎች የልየታ ስራ እያጠናቀቀ ነው – መስፍን አርዓያ (ፕ/ር) Adimasu Aragawu Dec 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኢትዮጵያ የቆዩ ችግሮች ላይ የጋራ መግባባት ለመፍጠር ይበጃሉ ያላቸው አጀንዳዎች የልየታ ስራ እየተጠናቀቀ ነው አሉ የኮሚሽኑ ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)። ኮሚሽኑ በእስካሁን ሂደት የተከናወኑ…
ቴክ በየዓመቱ 18 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር የዲጂታል ገንዘብ ዝውውር ይከናወናል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ sosina alemayehu Dec 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ የዲጂታል ምህዳር በየዓመቱ 18 ነጥብ 5 ትሪሊየን ብር የዲጂታል የገንዘብ ዝውውር ይከናወናል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 2ኛው የኢትዮጵያ ዲጂታል ክፍያ ኮንፍረንስ ላይ…