በባሕር ዳር ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ ለኢኮኖሚ ዕድገታችን የጎላ ፋይዳ ይኖራቸዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ከተማ እየተገነቡ የሚገኙ ፕሮጀክቶች ሲጠናቀቁ የከተማዋን ገፅታ ከመቀየር ባለፈ ለኢኮኖሚ ዕድገታችን የጎላ ፋይዳ ይኖራቸዋል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው…