Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

በመልካም ስነ-ምግባር የታነጸ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ለማፍራት የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን – የሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ ፣ ጳጉሜን 5 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ትውልድን በስነ-ምግባር በማነጽ ሀገር ተረካቢ ዜጋን ለማፍራት የጀመርነውን ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን ሲሉ የሃይማኖት አባቶች ገለጹ፡፡ ጳጉሜን 5 የትውልድ ቀን "ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር" በሚል መሪ ሀሳብ በተለያዩ ዝግጅቶች ተከብሯል።…

የሕዳሴው ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዳሴው ግድብ አራተኛና የመጨረሻ ሙሌት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)÷ ኢትዮጵያውያን ተባብረን በመሥራታችን ፈጣሪ ረድቶናል ብለዋል በማህበራዊ ትስስር…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሞሮኮ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሀዘን ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በሞሮኮ በደረሰ የመሬት መንቀጥቀጥ ምክንያት ሕይወታቸውን ላጡ ዜጎች የተሰማቸውን ሀዘን ገልፀዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሃዘን መግለጫቸው÷ "ለሞሮኮ ህዝብና መንግስት በደረሰው ከባድ የመሬት…

የትውልድ ቀን እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የትውልድ ቀን በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ነው፡፡ ዕለቱ “ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በዚህም ቀኑ በመላ ሀገሪቱ በተለያዩ መርሃ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡

በትውልዶች መካከል የእውቀት እና የልምድ ልውውጥ የማይናቅ ጠቀሜታ አለው -ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትውልዶች መካከል የእውቀት እና የልምድ ልውውጥ የማይናቅ ጠቀሜታ አለው ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ የትውልድ ቀን ‘ኢትዮጵያ የትውልዶች ድምር’ በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ዋናው ግቢ እየተከበረ ነው። በዚህ…

ኢትዮ ቴሌኮም የ5 ጂ የሞባይል ኔትወርክ አገልግሎትን አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም የአምስተኛው ትውልድ (5 ጂ) የሞባይል ኔትወርክ አገልግሎትን በዛሬው ዕለት በይፋ አስጀምሯል፡፡ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ በወዳጅነት አደባባይ በተካሄደው የማስጀመሪያ መርሐ ግብር ላይ እደገለጹት÷ የ5 ጂ…

ኢትዮጵያን ከሸማችነት ወደ አምራችነት ለማሸጋገር ሁሉም መረባረብ ይጠበቅበታል – የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተተኪ ምርቶችን በማምረት ኢትዮጵያን ከሸማችነት ወደ አምራችነት ለማሸጋገር ሁሉም ባለድርሻ አካላት መረባረብ እንደሚጠበቅበት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስገነዘበ። የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ጳጉሜን 4 “ከሸማችነት ወደ አምራችነት”…

እውነተኛ ነፃነት ለመጎናፀፍ እናምርት – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጰጉሜን 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እውነተኛ ነፃነት ለመጎናፀፍ እናምርት ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ በቂ ውሃ፣ በቂ መሬት፣ ከበቂ በላይ ወጣት ኃይል ያላት ድንቅ ሀገር ከልመና…