Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)  እና የኢጋድ ስብሰባ ተሳታፊዎች  አረንጋዴ አሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት (ኢጋድ) ስብሰባ ተሳታፊዎች ችግኝ ተክለዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት የሱዳንን ግጭት ለመፍታት የተቋቋመው የአራትዮሽ የመሪዎች ጉባኤ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት የሱዳንን ግጭት ለመፍታት ተቋቋመው የአራትዮሽ የመሪዎች ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በተገኙበት የሱዳንን ግጭት ለመፍታት ተቋቋመው የአራትዮሽ የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ(ዶ/ር) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ድርጅት (ኢጋድ) የሱዳንን ግጭት…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ሆኖ የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ የልማት ስራዎችን ሰርቷል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት በተለያዩ ችግሮች ውስጥ ሆኖ የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ በርካታ የልማት ስራዎችን አከናውኗል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ የጨፌ ኦሮሚያ ምክር ቤት 6ኛ የስራ ዘመን 2ኛ ዓመት 5ኛ መደበኛ…

የሱዳን ተፋላሚ ሀይሎችን ለማደራደር መሪዎች አዲስ አበባ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳንን የዕርስ በርስ ግጭት ለመፍታት ተፋላሚ ሀይሎችን ለማደራደር በነገው እለት በአዲስ አበባ በመሪዎች ደረጃ ውይይት ይካሄዳል። በዚህ ውይይት የሚሳተፉ የተለያዩ አገራት መሪዎች እና የዓለም አቀፍ ተቋማት መሪዎች ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ…

በመዲናዋ የኑሮ ውድነትን ለማስተካከል የተጀመሩ ሥራዎች እንዲጠናከሩ የምክር ቤት አባላት አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከአገልግሎት አሰጣጥና ከኑሮ ውድነት ጋር ተያይዞ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለማስተካከል ከተማ አስተዳደሩ የጀመራቸውን ሥራዎች አጠናክሮ እንዲቀጥል የምክር ቤት አባላት አሳስበዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በ2ኛ ዓመት በ4ኛ መደበኛ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ሐምሌ 10 ቀን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ እንዲሰራ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፊታችን ሐምሌ 10 ቀን 2015 ዓ.ም ኢትዮጵያውያን በአንድ ጀንበር 500 ሚሊየን ችግኝ በመትከል ታሪክ እንዲሰሩ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…

ሩሲያ ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል የምታደርገውን ጥረት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአየር ንብረት ለውጥ ተጽዕኖን ለመከላከል ለምታደርገው ጥረት ሩስያ ትብብርና ድጋፍ እንደምታደርግ በኢትዮጵያ የሩስያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪን ተናገሩ። የአየር ሁኔታ መለወጥ የውሃ ሃብትን በመቀነስ፣ በግብርና ምርት ላይ ጫና በማሳደርና…

በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነትን ለመቀነስ በርካታ ሥራዎች ተሠርተዋል- አቶ ደመቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የአየር ንብረት ለውጥ ተጋላጭነትን ለመቀነስና ዘላቂ የልማት ግቦችን ለማሳካት በርካታ ሥራዎች መከናወናቸውን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ገለጹ፡፡ አቶ ደመቀ÷ የዓለም አቀፉ የአየር…

ተቋማትና ድርጅቶች ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደቀጠሉ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋማትና ድርጅቶች ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንደቀጠሉ ነው። በ16ኛው ዙር የተለያዩ ተቋማት ከ76 ሚሊየን ብር በላይ ለገበታ ለትውልድ ድጋፍ ማድረጋቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል። …

ዲጂታል ጤና የጤናው ዘርፍ ግቦችን ለማሳካት መልካም አጋጣሚዎችን እየፈጠረ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዲጂታል ጤና በጤናው ዘርፍ የተቀመጡ ግቦችን ለማሳካት የሚያስችል መልካም አጋጣሚዎችን እየፈጠረ እንደሆነ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ዲጂታል ጤና ሁሉ አቀፍ የጤና ሽፋንን ለማሳደግ የሚደረገውን ጥረት ከመደገፉም በላይ…