Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የተባበሩት መንግስታት የኢትዮጵያን የቱሪዝም ልማት ስራዎች አደነቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የኢኮ-ቱሪዝም መዳረሻዎችን ለማስፋት ያከናወነቻቸው የቱሪዝም ልማት ስራዎች የሚደነቁ ናቸው አለ የተባበሩት መንግስታት የቱሪዝም ተቋም፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ዱባይ እየተካሄደ ከሚገኘው የዓለም መንግስታት…

በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር ውስጥ የውይይት በር ክፍት ማድረግ አለብን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ በሰጡት ማብራሪያ ነው። በሀገር…

ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲነፃፀር በኢትዮጵያ የነዳጅ ዋጋ አሁንም ዝቅተኛ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ለምክር ቤቱ አባላት በሰጡት…

ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በሙሉ ዓመት ተገኝቶ አያውቅም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ከዚህ ቀደም በሙሉ ዓመት እንኳን ተገኝቶ አያውቅም አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ…

ኢትዮጵያ በእኩል አጋርነት ለመተሳሰርና ለመልማት ዝግጁ ናት – ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ ኢትዮጵያ በእኩል አጋርነት ከዓለም ጋር ለመተሳሰርና ለመልማት ዝግጁ ናት አሉ። በየዓመቱ በተባበሩት አረብ ኤሚሬትስ ዱባይ የሚዘጋጀው የዓለም መንግስታት የምክክር ጉባዔ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ በጉባኤው…

ቀይ ባሕር እና ኢትዮጵያ ተነጣጥለው መኖር አይችሉም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ቀይ ባሕር እና ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ተነጣጥለው መኖር አይችሉም አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ለምክር ቤቱ አባላት በሰጡት ማብራሪያ…

ኢትዮጵያን ለመጉዳት ባንዳዎችን በገንዘብ የሚረዱ ኃይሎች ቢኖሩም አይችሏትም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ለመጉዳት ባንዳዎችን በገንዘብ የሚረዱ ኃይሎች ኢትዮጵያን ስለማይችሏት እነሱ ሲከስሩ እኛ ጉዟችንን እንቀጥላለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ…

የኑሮ ውድነት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የዜጎችን ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኑሮ ውድነት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት የዜጎችን ገቢ የሚያሳድጉ ተጨባጭ ስራዎች እየተሰሩ ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…

ኢትዮጵያ ለታላቁ የሕዳሴ ግድብ አንድም ብር ብድርና ርዳታ አልወሰደችም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ አንድም ብር ብድርና ርዳታ ሳንወስድ ያሳካነው ፕሮጀክት ነው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥ ሕዳሴ…

በኢትዮጵያ ታሪክ አመርቂ የኢኮኖሚ ውጤት ተመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ በማንኛውም መመዘኛ በሀገሪቱ ታሪክ አመርቂ የኢኮኖሚ ውጤት ተመዝግቧል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ…