Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ መደበኛ ስብሰባውን ዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ እያካሄደ ይገኛል። የብልጽግና ፓርቲ ፕሬዚዳንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባወጡት ጽሁፍ፤ ከዛሬ ከሰዓት በኋላ ጀምሮ…

ጽንፈኛው ቡድን በመምህራን ላይ የሚያደርሰው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት በጽኑ የሚወገዝ ነው – የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሰው ጽንፈኛ ቡድን በየጊዜው በመምህራን ላይ የሚያደርሰው ኢ-ሰብዓዊ ድርጊት በጽኑ የሚወገዝ ነው ሲሉ የኢትዮጵያ መምህራን ማኅበር ፕሬዚዳንት ዮሐንስ በንቲ (ዶ/ር) ገለጹ። በክልሉ ተማሪዎች የመማር መብታቸው እንዲከበር…

ሰብዓዊ ድጋፍን በዘላቂነት በራስ አቅም ለመሸፈን ስኬታማ ሥራ እየተሰራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰብዓዊ ድጋፍን በዘላቂነት በራስ አቅም ለመሸፈን በሁሉም ክልሎች ስኬታማ ሥራ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም (ዶ/ር) ገለጹ። ኮሚሽነሩ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፎችን በራስ አቅም በማሟላት…

በዜጎች ላይ እገታና ግድያ እየፈጸመ ባለው ፅንፈኛ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዜጎች ላይ እገታና ግድያ በመፈፀም የትምህርት ሂደትን በማወክ በመምህራን ላይ በደልና ግፍ እያደረሰ ባለው ፅንፈኛ ቡድን ላይ የተጠናከረ እርምጃ እየተወሰደ መሆኑን የአማራ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ ያለውን አጠቃላይ የፀጥታ…

ብልጽግና ፓርቲ የልማት ሥራዎችን በተቀናጀ መልኩ በመፈፀም ውጤቶችን ማስመዝገብ ችሏል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ መደበኛ ስራዎችን፣ የንቅናቄ ተግባራትን፣ የፖለቲካ፣ የፀጥታ እና የልማት ሥራዎችን በተቀናጀ መልኩ በመፈፀም ዘርፈ ብዙ ውጤቶችን ማስመዝገብ መቻሉን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ገለጹ። አቶ አደም ፋራህ በማኅበራዊ…

ምክር ቤቱ የክልሉ ግብርና ሽግግር ሒደት እንዲፋጠን እያገዘ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት የክልሉ የግብርና ሽግግር ሒደት እንዲፋጠን የተሻለ እገዛ እያደረገ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ። በኦሮሚያ የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት 3ኛ ጉባዔ የተለያዩ…

ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለቻይናውያን ባለሀብቶች ምቹ ናት – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ለቻይናውያን ባለሀብቶች ምቹ መሆኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የቻይና ሕዝብ የፖለቲካ ምክክር ጉባኤ ብሔራዊ ኮሚቴ ምክትል ሊቀ መንበር እና የቻይና የኢንዱስትሪና…

በኦሮሚያ ክልል ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ግብርናውን በማዘመን ምርትና ምርታማነትን ማሳደግ የሚያስችሉ ተግባራት እየተከናወኑ መሆኑ ተገልጿል። የኦሮሚያ ክልል የግብርና ትራንስፎርሜሽን ምክር ቤት ሶስተኛ ጉባዔ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጽሕፈት ቤት እየተካሄደ ይገኛል።…

ኢትዮ ቴሌኮምና ቪዛ የዲጂታል ፋይናንስ ተደራሽነትን ለማጠናከር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ ከቪዛ ኢንክ የደቡብና ምስራቅ አፍሪካ ሪጅን ም/ፕሬዚዳንት ሚካኤል በርነር ጋር ተወያይተዋል፡ በውይይታቸውም በዓለም አቀፍ የዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶች ላይ አዳዲስ የትብብር ዕድሎችን…

ካዛንቺስ ዛሬ የጋራ ጥረት እና ለውጥ ሽልማታችን ሆኖ ተገኝቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 14፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተጎሳቆሉ እና በእጅጉ የተጎዱ ቤቶች እና ከባቢ መገኛ የነበረው ካዛንቺስ ዛሬ የጋራ ጥረት እና ለውጥ ሽልማታችን ሆኖ ተገኝቷል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዛሬው ዕለት…