Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ኢትዮጵያ አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከሪፎርሙ ወዲህ በተሰሩ ስራዎች አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ ውጤታማ ሆኗል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከግብርና መር ወደ ብዝሃ ዘርፍ እንዲሸጋገር የተነደፈው ፖሊሲ በእጅጉ ውጤታማ ሆኗል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ…

6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት መካሄድ ጀምሯል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከምክር ቤቱ አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡…

በሩብ ዓመቱ ከ262 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሶስት ወራት ለተለያዩ ዘርፎች ከ262 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ተሰጥቷል አሉ የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ፡፡ ሚኒስትሯ የ2018 ሩብ ዓመት አፈጻጸምን አስመልክተው ባቀረቡት ሪፖርት ፥ ባለፉት ሶስት…

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ የኃይል ማዕከል በመሆን ቀጣናዊ ትስስርን እያጠናከረች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ቀንድ የኃይል ማዕከል በመሆን ቀጣናዊ ትስስርን እያጠናከረች ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። 2ኛው የኢትዮጵያ የውሃ እና ኢነርጂ ሳምንት ማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ምክትል ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ነገ ከሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አባላት ለሚቀርቡ ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በነገው ዕለት ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለሚቀርቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽና ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ጥቅምት 18 ቀን 2018…

ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር የኢነርጂ ዘርፉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር የኢነርጂ ዘርፉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው አሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል…

የፖለቲካ ሥርዓትን ለማዘመን በፉክክርና ትብብር መካከል ሚዛን መጠበቅ ያስፈልጋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ሥርዓትን ለማዘመን በፉክክርና ትብብር መካከል ሚዛን መጠበቅ ያስፈልጋል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ። የአማራ ክልል መንግሥትና የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባላት የምክክር መድረክ በባሕር ዳር…

በብልሹ አሰራርና ሌብነት የሚሳተፉ አመራሮች ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሃላፊነቱን በሚገባ በማይወጣ እና ሕዝቡን በታማኝነት የማያገለግል አመራር ላይ የሚወሰደው ርምጃ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የዋና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በብልጽግና ፓርቲ…

የሰላም አማራጭን ለሚቀበሉ አካላት ከግማሽ ርቀት በላይ ተጉዘን እናስተናግዳለን – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰላም አማራጭን ከማስፋት ጎን ለጎን የሕግ የበላይነትን የማረጋገጡ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ…