ኢትዮጵያ አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
				አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከሪፎርሙ ወዲህ በተሰሩ ስራዎች አሁን ላይ እዳዋን ለመክፈል ምንም ችግር የለባትም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ…