የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን እድሳት ታሪኩን የተሟላ ያደርገዋል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በመዲናዋ የሚገኘው የመናገሻ ገነተ ጽጌ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያን የሕንጻ እድሳት ሥራ የቤተ ክርስቲያኑን ታሪክ የተሟላ ያደርገዋል አሉ፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በቤተ ክርስቲያኑ…