የኢትዮጵያና አዘርባጃን የፓርላማ ትስስር የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ያሳድጋል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር የኢትዮጵያና አዘርባጃን የፓርላማ ትስስር የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ያሳድጋል አሉ።
አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ከአዘርባጃን ፓርላማ አፈ ጉባኤ ሳሂባጋፋሮቫ (ዶ/ር) እና ልኡካቸው ጋር…