Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የአንበሳ ጋራዥ-ጃክሮስ-ጎሮ አደባባይ የኮሪደር ልማት ሥራ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ጋር በመሆን የተጠናቀቀውን የአንበሳ ጋራዥ-ጃክሮስ-ጎሮ አደባባይ የኮሪደር ልማት ሥራ ዛሬ ተመልክተዋል። የኮሪደር ልማት ሥራው 8 ኪሎሜትር የእግረኛ መንገድ፣ 4 ኪሎሜትር…

በኢትዮጵያ ውስጥ ሃሳቡን ስለገለጸ የሚታሰር ሰው የለም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሁን ላይ በኢትዮጵያ የስልጣን ፍላጎትን በሃይል ለመያዝ እቅድ አውጥቶና ተደራጅቶ ሲንቀሳቀስ እንዲሁም በሌሎች ወንጀሎች ላይ ሲሳተፍ እንጂ ሃሳቡን ስለገለጸ የሚታሰር ሰው የለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ…

በትጥቅ ትግል የስልጣን ፍላጎትን ማሳካት የሚቻልበት ጊዜ አብቅቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትጥቅ ትግል የፖለቲካ ስልጣን ፍላጎትን ማሳካት የሚቻልበት ጊዜ አብቅቷል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል አራት÷ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ግጭቶችና በሃይል ፍላጎትን…

ሌብነት ስብራት እንደሆነ ወስደን በሦስት ምዕራፍ ከፍለን ለመከላከል እየሰራን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በብሔራዊ ጥቅም ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርሰው ሌብነት አንዱ ስብራት እንደሆነ ወስደን በሦስት ምዕራፍ ከፍለን ለመከላከል እየሰራን እንገኛለን አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ…

ብልጽግና ፓርቲ ኢትዮጵያውያንን በሰፈር ሳይከፋፍል አቅፎ የያዘና የተለየ እሳቤ ያለው ፓርቲ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብልጽግና ፓርቲ የተለየ እሳቤ ያለውና ኢትዮጵያውያንን በሙሉ በሰፈር ሳይከፋፍል አቅፎ የያዘ ፓርቲ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአራተኛው ክፍል እና በመጨረሻው ቃለ ምልልሳቸው የብልጽግና ፓርቲ ቁመናን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከናይጄሪያዊው ባለሃብት አሊኮ ዳንጎቴ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከናይጄሪያዊው ባለሃብት አሊኮ ዳንጎቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ዛሬ ወንድሜን አሊኮ ዳንጎቴን ተቀብዬ አነጋግሬያለሁ ብለዋል። በውይይታቸውም…

የሀምበሪቾ ተራሮች የኢትዮጵያን የተፈጥሮና የባሕል ቅርስ የሚያሳዩ ተምሳሌቶች ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀምበሪቾ ተራሮች የኢትዮጵያን የተፈጥሮ እና የባሕል ቅርስ የሚያሳዩ ተምሳሌቶች ናቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ የሚገኙት አስደናቂ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ካነሷቸው ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል፡-

👉 የኢትዮጵያን ሰው፣ መሬት እና ሀብት ከጫፍ እስከ ጫፍ ደምረን መጠቀም አለብን። 👉 በደቡብ ኦሞ 145 ኪሎ ሜትር መስኖ ሠርተናል፤ ይህን በአግባቡ በማሽን ታግዞ መጠቀም ሀገራዊ የምግብ ሉዓላዊነትን ያሳልጣል፡፡ 👉 ቆላ ማለት ብዙን ድርሻ የያዘው የኢትዮጵያ ክፍል ነው፤ በማሽን በቀላሉ…

ተተኪ አመራር ለማፍራት ወጣቶች ላይ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተተኪ አመራር ለማፍራት ወጣቶችላይ እየተሠራ ያለውን ሥራ አብራርተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም እስከ አሁን እያመጣናቸው ያሉ ውጤቶች በበቂ ሁኔታ ተኪ አመራሮች ማፍራት ካልቻልን፤ የአመራር…

23 ሚሊየን ሰው ከተረጂነት ነጻ መውጣቱ የኢትዮጵያ ማንሠራራት ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ባለ አራት ክፍል ቃለ ምልልስ በክፍል ሦስት፤ ኢትዮጵያ ተረጂነትን የምትጸየፍ እና ይህን ለመቅረፍ እያከናወነቻቸው ያሉ ዐበይት ሥራዎችን አብራርተዋል፡፡ በማብራሪያቸውም፤ ተረጂነት በተለይ…