Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የወንጀል መከላከል ሥራን ወደ ላቀ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ በሚያሸጋግር መልኩ ይተገበራል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ የወንጀል መከላከልና ምርመራ ሥራን ወደ ላቀ የቴክኖሎጂ ምዕራፍ በሚያሸጋግር መልኩ ይተገበራል አሉ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

ምሁር ችግር ፈቺና መፍትሄ አሳሽ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ምሁር ችግር ፈቺና መፍትሄ አሳሽ ነው አሉ። የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ተማሪ የሆኑት ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዩኒቨርሲቲው 75ኛ ዓመት የምሥረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ “የምሁራን ሚና ለሀገራዊ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሕዳርና ታሕሣሥ ወራት ያከናወኗቸው ቁልፍ ተግባራት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዳር እና ታሕሣሥ ወር 2018 ዓ.ም ቁልፍ የሆኑ ተከታታይ ሀገራዊ፣ አህጉራዊ እና ዓለም አቀፋዊ ተግባራትን አከናውነዋል። ሁሉም ክንውኖች የኢትዮጵያን ተፈላጊነት እና ተጽዕኖ ፈጣሪነት በጽኖ መሠረት ላይ ያስቀመጡ ናቸው። የህንድ ሪፐብሊክ ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ከጓደኛዬ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ለፈረንጆቹ…

ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ ጠንካራ የቴክኖሎጂ አቅም ለመገንባት በትኩረት መስራት አለብን – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራችንን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ጠንካራ የቴክኖሎጂ አቅም ለመገንባት በትኩረት መስራት አለብን አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የምርምርና ልማት ፖሊሲ ምረቃና የማዕከል…

በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የፍትሕ አገልግሎቱን የሚያሳልጡ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ትግበራ የፍትሕ አገልግሎቱን ለማዘመን የተጀመሩ ተግባራትን ለማሳለጥ በትኩረት ይሰራል አሉ የፍትሕ ሚኒስትር ሀና አርዓያሥላሴ፡፡ ሚኒስትሯ በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ስብሰባ…

የብልጽግና ጉዟችን ከሁሉም በሁሉም ለሁሉም እንዲሆን ይሰራል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና የኢኮኖሚ አቅጣጫ ጉዞ ከሁሉም፣ በሁሉም፣ ለሁሉም እንዲሆን የማድረግ ስራ ይሰራል አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም…

የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ለብሔራዊ መግባባት መሠረት የሚጥልበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታና ለብሔራዊ መግባባት መሠረት የሚጥልበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል አሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ጠንካራ…

የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ ስብሰባን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ አምስተኛ ስብሰባውን ታሕሣሥ 13 ቀን 2018 አካሂዷል፡፡ በተሻሻለው የባንኩ የማቋቋሚያ አዋጁ ቁጥር 1359/2025፣ አንቀጽ 23፣ በተሰጠው ተግባርና ኃላፊነት መሠረት የተቋቋመው የገንዘብ ፖሊሲ ኮሚቴ በየጊዜው የገንዘብ ፖሊሲዎችን ነድፎ ለባንኩ…