ኢትዮጵያ ገዝፋና ጸንታ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንድንችል አብሮነትን ታሳቢ ያደረገ ትርክት መከተል ያስፈልጋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ ገዝፋ አና ጸንታ ለልጆቻችን ማሸጋገር እንድንችል ብሔራዊ ጥቅምን መሰረት ያደረገ እና የጋራ አብሮነትን ታሳቢ ያደረገ የትርክት ስርዓት መከተል ያስፈልጋል አሉ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባደረጉት ቃለ…