Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ጉልበት ያባክናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዕድገት መሰላልን ደረጃ በደረጃ ለመውጣት መሞከር ሀብትና ጉልበት ያባክናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ 'በመደመር መንግሥት ዕይታ የዘርፎች እመርታ' በሚል ርዕስ ለብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ስልጠና…

ኢትዮጵያን ለመገንባት የመደመር መንገድ አስፈላጊ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያን ለመገንባት የመደመር መንገድ አስፈላጊ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የሕዝብና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ሚኒስትር ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሩ ከፋና ፖድካስት ጋር በነበራቸው ቆይታ፥ በኢትዮጵያ የምንገነባው የዴሞክራሲ ስርዓት…

የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት ምስረታ በዓልን አስመልክቶ የሚካሄደው የአየር ላይ ትርዒት…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አየር ኃይል የተመሰረተበትን 90ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ከፍተኛ ዝግጅት የተደረገበት የአየር ላይ ትርዒት ይካሄዳል አሉ የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ። የኢትዮጵያ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን በማስመልከት የ10…

በዓለም ላይ ከነበሩ ቀደምት ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በዓለም ላይ ከነበሩ ቀደምት ስልጣኔዎች መካከል አንዱ ኢትዮጵያ ውስጥ ነው አሉ፡፡ “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ…

ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሰረት ለመጣል በእኩል ፍጥነት መጓዝ አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኢትዮጵያን ብልጽግና የሚያረጋግጥ መሰረት ለመጣል በእኩል ፍጥነት መጓዝ አለብን አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በብልጽግና ፓርቲ የከፍተኛ አመራሮች ስልጠና ማጠቃለያ ላይ “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች…

ዛሬን ማወቅ ነገን ለመስራት ብቻ ሳይሆን በትክክል ለመተንበይ ያግዛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬን ማወቅ ነገን ለመስራት ብቻ ሳይሆን በትክክል ለመተንበይ ያግዛል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ “በመደመር መንግሥት ዕይታ፣ የዘርፎች እመርታ” በሚል መሪ ሀሳብ ለብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ሲሰጥ…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 50ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ምክር ቤቱ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ ያሳለፋቸው ውሳኔዎች የሚከተሉት መሆናቸውን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት አስታውቋል። 1.…

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አካል መሆን አለባት – ጄነራል ፒየር ሺል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፈረንሣይ የምድር ኃይል አዛዥ ጄነራል ፒየር ሺል ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ የንግድ መስመሮች አካል መሆን አለባት አሉ። ከቀናት በፊት በሁለትዮሽ ወታደራዊ ጉዳዮች ከመከላከያ ሠራዊት ጄነራል መኮንኖች ጋር የመከሩት ጄነራል ፒየር ሺል የተለያዩ…

የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የማጠናቀቂያ ሥራ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሌ ክልል የሚገኘውን የሸበሌ ሪዞርት ግንባታ በጥራትና በፍጥነት ለማጠናቀቀ በቅንጅት እየተሰራ ነው፡፡ የገበታ ለትውልድ የቱሪዝም ሥራዎች አካል የሆነው የሸበሌ ሪዞርት ፕሮጀክት የመጨረሻ ግንባታ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተካሂዷል። በመድረኩ…

በአፍሪካ ብልጽግናን ለማረጋገጥ ተቋማት በፍትህ ላይ ተመስርተው ሊሰሩ ይገባል – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ አፍሪካ ሰላም የሰፈነባትና የበለጸገች እንድትሆን ተቋማት በፍትህ ላይ ተመስርተው ሊሰሩ ይገባል አሉ፡፡ 4ኛው የአፍሪካ ህገመንግስታዊ ፍርድ ቤቶች ሲምፖዚየም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ በዚሁ…