Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲከላ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ጠዋት ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲከላን አግኝቼ ከአውሮፓ ኅብረት…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከኦስትሪያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቤአተ ሜይንል-ራይዚንገር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም የኢትዮጵያ እና የኦስትሪያ የሁለትዮሽ ግንኙነትን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል። በተጨማሪም በጋራ…

የቀየስነው የኢኮኖሚ አካሄድ ጠንካራ ባለሁለት አሃዝ የእድገት ሂደትን አስመዝግቧል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የቀየስነው አዲሱ የኢኮኖሚ አካሄድ በአጭር ጊዜ ትግበራ ጠንካራ ባለሁለት አሃዝ የእድገት ሂደትን አስመዝግቧል አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባወጡት መረጃ፤ ዛሬ ጠዋት የስራ ዘመኑን…

የሀሮ ደንዲ ሎጅ ዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ከተፈጥሮ ጋር የተዋሃደበት የኢትዮጵያ አዲስ ገጽታ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሀሮ ደንዲ ሎጅ ዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ከተፈጥሮ የልብ ትርታ ጋር የተዋሃደበት የኢትዮጵያ አዲስ ገጽታ ነው አሉ፡፡ በኦሮሚያ ክልል የገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር አካል የሆነው የሀሮ ደንዲ ሎጅ ‎ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር አካል የሆነውን የሀሮ ደንዲ ሎጅ መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኦሮሚያ ክልል የገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር አካል የሆነውን የሀሮ ደንዲ ሎጅን በዛሬው ዕለት መርቀዋል፡፡ ‎ጠቅላይ ሚኒስትርሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ይህ ስፍራ…

ትኩረት ከተሰጣቸው ምርቶች አንዱ የሆነው የበቆሎ መስኖ ሥራ ከፍ ባለ ስኬት ላይ ይገኛል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ሀገር ትኩረት ሰጥተን እየሰራንባቸው ከሚገኙት ምርቶች አንዱ የሆነው የበቆሎ መስኖ ሥራችን ከፍ ባለ ስኬት ላይ ይገኛል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት ÷…

የኃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን የተቋቋሙበትን የኢትዮጵያ ሕግ የማክበር ግዴታ አለባቸው – ሙዓዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

የሃይማኖት ተቋማት መገናኛ ብዙኃን የተቋቋሙበትን የኢትዮጵያ ሕግ የማክበር ግዴታ እንዳለባቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ። "የሃይማኖት ተቋማት የመገናኛ ብዙኃን ለሰላምና አብሮነት" በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው መርሐ ግብር…

እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመደመር እሳቤ እየተከናወኑ ያሉ ሀገራዊ ግንባታዎች ለዘላቂ የኢትዮጵያ ብልጽግና አስተማማኝ መሰረቶች ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን የገለጹት ኢትዮጵያ ትገነባለች፤ ፈጠራ፣ ፍጥነትና ጥራት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በኮፕ32 ብሔራዊ ኮሚቴ የተከናወኑ ሥራዎችን ገመገሙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 32ኛውን የተባበሩት መንግሥታት የአየር ንብረት ጉባዔ (ኮፕ32) ለማስተናገድ ዝግጅቷን ቀደም ብላ ጀምራለች አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኮፕ32…

ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተጀመሩ ስራዎችን በከፍተኛ ክትትል በማጠናቀቅ ለኢትዮጵያ ብልጽግና መሰረት መጣላችንን እንቀጥላለን አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት ለኢትዮጵያ አምስተኛ የሆነውን በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የአሰላ…