Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከተመድ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሀፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሀፊ ከሆኑት ክላቨር ጋቴትን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኢትዮጵያ በመጭው ሐምሌ ወር የምታስተናግደው 4ኛዉ ፋይናንስ ለልማት…

በመቻል 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ላይ የፖርቹጋል ፕሮፌሽናል ስፖርተኞች እንዲገኙ እየሠራሁ ነው – ኤምባሲው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመቻል የስፖርት ቡድን 80ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል ላይ የፖርቹጋል ፕሮፌሽናል ስፖርተኞች እንዲገኙ እየሠራ መሆኑን በኢትዮጵያ የሀገሪቱ ኤምባሲ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ የፖርቹጋል አምባሳደር ሊውስ ፍራጎሶ እና የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴዔታ…

የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በሚከናወነው ሥራ ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል ሲል የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ጠየቀ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) ከብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ዘንድሮ 178 ሺህ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደሚወስዱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘንድሮ 178 ሺህ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች የመውጫ ፈተና እንደሚወስዱ ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለከፍተኛ ትምህርት ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና እየተሰጠ መሆኑንም ነው ሚኒስቴሩ ያስታወቀው፡፡ በ2015 ዓ.ም በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ…

ከ7 ነጥብ 8 ሚሊየን በላይ ተማሪዎች የት/ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት10 ወራት 7 ነጥብ 88 ሚሊየን ተማሪዎችን የትምህርት ቤት ምገባ አገልግሎት ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል፡፡ አገልግሎቱ በ10 ወራት በትምህርት ዘርፍ የተመዘገቡ ስኬቶችን አስመልክቶ…

የኢትዮ-ቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የቻይና የንግድና ኢንቨስትመንት ትውውቅ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ዴዔታ ሃሰን መሃመድ፣ የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው፣ የአዲስ አበባ ንግድና የዘርፍ ማህበራት ም/ቤት የሥራ…

በቦንጋ ከተማ ለሚገነባው የመደመር ትውልድ ቤተ መጽሐፍት የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) በቦንጋ ከተማ ለሚገነባው የመደመር ትውልድ ቤተ መጽሐፍት የመሠረት ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ በክልል ደረጀ በቦንጋ ከተማ…

ከችግር ለመውጣት ተስማምተንና አንድ ሆነን መሥራት መቻል አለብን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከችግር ለመውጣት ተስማምተንና አንድ ሆነን መሥራት መቻል አለብን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ። የአማራ ክልል ከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ሲሆን በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የአማራ…

የብሪክስ ሀገራት ዐቃቤ ሕግ ሐላፊዎች ስብሰባ የጋራ ስምምነት መግለጫ በማውጣት ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በሩሲያ ሴንት ፒተርስበርግ ከተማ በብሪክስ አባል ሀገራት የዐቃቤ ሕግ አመራሮች መካከል ሲካሄድ የቆየው ስብሰባ የጋራ የስምምነት መግለጫ በማውጣት ተጠናቅቋል፡፡ ከሰኔ 10 እስከ 14 ቀን 2016 ዓ.ም የብሪክስ ሀገራት የዐቃቤ ሕግ ሐላፊዎች ፎረም…

ሐሰተኛ የቅጣት ማቅለያ አቅርበው ቅጣት እንዲቀልላቸው ያስደረጉ ተከሳሾች በጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት አሳሳችና ሐሰተኛ የቅጣት ማቅለያ ማስረጃ በማቅረብ ቅጣት እንዲቀልላቸው አስደርገዋል ያላቸውን ሦስት ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ እንዲቀጡ ወሰነ፡፡…