የሀገር ውስጥ ዜና ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ Shambel Mihret Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ፣ ጋምቤላ ክልሎች እና ከድሬዳዋ ከተማ የተውጣጡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅትም የዓድዋ ድል መታሰቢያ መታሰቢያ የድሉ ባለቤት የሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ተቋርጦ የቆየው የደምቢ ዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ዳግም ሥራ ጀመረ ዮሐንስ ደርበው Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6 ዓመታት ተቋርጦ የቆየው የደምቢ ዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ዳግም የበረራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ ወደ ደንቢዶሎ ከተማ በሳምንት ሦስት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሆስፒታሉ ተቋርጦ የነበረውን የኩላሊት እጥበት ሕክምና ዳግም አስጀመረ Melaku Gedif Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳግማዊ ሚኒልክ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተቋርጦ የነበረው የኩላሊት እጥበት ሕክምና ዳግም መጀመሩን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ዶ/ር ዮሃንስ ጫላ÷ ሆስፒታሉ ቀደም ሲል የኩላሊት እጥበት ሕክምና አገልግሎት ከአብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ባለፉት 5 ዓመታት የተካሄዱ የአዲስ ወግ ውይይቶችን የሰነደ “የአዲስ ወግ መድረኮች” መጽሐፍ ተመረቀ Melaku Gedif Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የተካሄዱ የአዲስ ወግ ውይይቶችን የሰነደ “የአዲስ ወግ መድረኮች” መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በመርሐ-ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ ቢልለኔ ስዩም÷ ከርዕሰ ጉዳይ መረጣና አሳታፊነት…
የሀገር ውስጥ ዜና በህንድ አንድ የጭነት ባቡር 70 ኪሎ ሜትር ያለ ካፒቴን መጓዙ እያነጋገረ ነው Melaku Gedif Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ አንድ ጠጠር የጫነ ባቡር 70 ኪሎ ሜትር ያለምንም ካፒቴን መጓዙ መገናኛ ብዙሃንን እያነጋገረ ይገኛል፡፡ ባቡሩ ከሰሜናዊ ጃሙ ግዛት በመነሳትወደ ፑንጃብ እና ካሽሚር ሲንቀሳቀስ እንደነበር የተገፀ ሲሆን 70 ኪሎ ሜትር ያለ ካፒቴን መጓዙ…
የሀገር ውስጥ ዜና የምስራቅ አፍሪካ የሚኒስትሮች የፍልሰት ጉዳዮች ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው Amele Demsew Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስተኛው የምስራቅ አፍሪካና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሚኒስትሮች ቀጣናዊ የፍልሰት ጉዳዮች ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በመርሐ-ግብሩ ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስር የቀጣናው አባል ሀገራት፣ የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት፣ የምስራቅ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገራዊ ምክክሩ የሚሳተፉ የወላይታ ዞን ተወካዮችን መረጣ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል Melaku Gedif Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከወላይታ ዞን በሀገራዊ ምክክሩ የሚሳተፉ የማህብረሰብ ተወካዮችን መረጣ ከየካቲት 19 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አንደሚካሄድ አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ እስከአሁን ባደረጋቸው እንቅስቃሴዎች በሰባት ክልሎች እና ሁለት…
የሀገር ውስጥ ዜና ለ5 ዓመታት የቆየው አዲስ ወግ የውይይት መድረኮች በመጽሐፍ ተሰንዶ ለንባብ በቃ Meseret Awoke Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት 5 ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አዘጋጅነት ‘አዲስ ወግ’ በሚል በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲካሄድ የቆየው የውይይት መድረክ በመጽሐፍ ተሰንዶ ለንባብ በቅቷል። በመድረኩ በአደባባይ የሚንጸባረቁ ሃሳቦችን ወደ መድረክ በማምጣት…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቅናቄ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Shambel Mihret Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቅናቄ እና የግብር ከፋዮች የእውቅና ሥነ ስርዓት በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ የጉምሩክ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸው ተገለጸ Amele Demsew Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 1 ሺህ 282 አዳዲስ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸውን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀጸም…