Fana: At a Speed of Life!

ከተለያዩ ክልሎች የተውጣጡ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ ሶማሌ፣ ሐረሪ፣ ጋምቤላ ክልሎች እና ከድሬዳዋ ከተማ የተውጣጡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅትም የዓድዋ ድል መታሰቢያ መታሰቢያ የድሉ ባለቤት የሆኑ…

ተቋርጦ የቆየው የደምቢ ዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ዳግም ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6 ዓመታት ተቋርጦ የቆየው የደምቢ ዶሎ አውሮፕላን ማረፊያ ዳግም የበረራ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ በማስጀመሪያ ሥነ-ሥርዓቱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የኦሮሚያ ክልል አመራሮች ተገኝተዋል፡፡ ወደ ደንቢዶሎ ከተማ በሳምንት ሦስት…

ሆስፒታሉ ተቋርጦ የነበረውን የኩላሊት እጥበት ሕክምና ዳግም አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዳግማዊ ሚኒልክ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተቋርጦ የነበረው የኩላሊት እጥበት ሕክምና ዳግም መጀመሩን የአዲስ አበባ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ዶ/ር ዮሃንስ ጫላ÷ ሆስፒታሉ ቀደም ሲል የኩላሊት እጥበት ሕክምና አገልግሎት ከአብ…

ባለፉት 5 ዓመታት የተካሄዱ የአዲስ ወግ ውይይቶችን የሰነደ “የአዲስ ወግ መድረኮች” መጽሐፍ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት የተካሄዱ የአዲስ ወግ ውይይቶችን የሰነደ “የአዲስ ወግ መድረኮች” መጽሐፍ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ በመርሐ-ግብሩ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት ፕሬስ ሴክሬታሪያት ሃላፊ ቢልለኔ ስዩም÷ ከርዕሰ ጉዳይ መረጣና አሳታፊነት…

በህንድ አንድ የጭነት ባቡር 70 ኪሎ ሜትር ያለ ካፒቴን መጓዙ እያነጋገረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህንድ አንድ ጠጠር የጫነ ባቡር 70 ኪሎ ሜትር ያለምንም ካፒቴን መጓዙ መገናኛ ብዙሃንን እያነጋገረ ይገኛል፡፡ ባቡሩ ከሰሜናዊ ጃሙ ግዛት በመነሳትወደ ፑንጃብ እና ካሽሚር ሲንቀሳቀስ እንደነበር የተገፀ ሲሆን 70 ኪሎ ሜትር ያለ ካፒቴን መጓዙ…

የምስራቅ አፍሪካ የሚኒስትሮች የፍልሰት ጉዳዮች ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምስተኛው የምስራቅ አፍሪካና የአፍሪካ ቀንድ ሀገራት የሚኒስትሮች ቀጣናዊ የፍልሰት ጉዳዮች ፎረም በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። በመርሐ-ግብሩ ላይ ኢትዮጵያን ጨምሮ አስር የቀጣናው አባል ሀገራት፣ የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት፣ የምስራቅ…

በሀገራዊ ምክክሩ የሚሳተፉ የወላይታ ዞን ተወካዮችን መረጣ ከነገ ጀምሮ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከወላይታ ዞን በሀገራዊ ምክክሩ የሚሳተፉ የማህብረሰብ ተወካዮችን መረጣ ከየካቲት 19 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ አንደሚካሄድ አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ እስከአሁን ባደረጋቸው እንቅስቃሴዎች በሰባት ክልሎች እና ሁለት…

ለ5 ዓመታት የቆየው አዲስ ወግ የውይይት መድረኮች በመጽሐፍ ተሰንዶ ለንባብ በቃ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ላለፉት 5 ዓመታት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት አዘጋጅነት ‘አዲስ ወግ’ በሚል በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሲካሄድ የቆየው የውይይት መድረክ በመጽሐፍ ተሰንዶ ለንባብ በቅቷል። በመድረኩ በአደባባይ የሚንጸባረቁ ሃሳቦችን ወደ መድረክ በማምጣት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቅናቄ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የታክስ ሕግ ተገዥነት ንቅናቄ እና የግብር ከፋዮች የእውቅና ሥነ ስርዓት በአርባምንጭ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፣ የገቢዎች ሚኒስትር ወ/ሮ አይናለም ንጉሴ፣ የጉምሩክ…

በአማራ ክልል 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት 176 ቢሊየን ብር ካፒታል ያስመዘገቡ 1 ሺህ 282 አዳዲስ ባለሃብቶች ወደ ስራ መግባታቸውን የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት የስራ አፈፃፀጸም…