Fana: At a Speed of Life!

በቢሾፍቱ በሚገኙ የውጭ ኩባንያዎች የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በትኩረት ይሰራል – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢስተርን ኢንዱስትሪ ፓርክ እና በቢሾፍቱ አካባቢ የሚገኙ የውጭ ኩባንያዎች የገጠሟቸውን ችግሮች ለመፍታት በትኩረት እንደሚሰራ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሃና አርዓያስላሴና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በኢስተርን ኢንዱስትሪ…

በወላይታ ዞን ባለፉት 11 ወራት በትራፊክ አደጋ የ53 ሰዎች ሕይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 11 ወራት በትራፊክ አደጋ የ53 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ 77 ወገኖች ደግሞ ለከባድና ቀላል የአካል ጉዳት መዳረጋቸውን የወላይታ ዞን ትራንስፖርትና መንገድ ልማት መምሪያ አስታወቀ፡፡ በመንገድ ደኅንነትና የትራፊክ አደጋን ለመከላከል ያለመ…

የ #ጽዱኢትዮጵያ አካል የሆነ የጽዳት ሥራ በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ #ጽዱኢትዮጵያ ንቅናቄ አካል የሆነ የጽዳት ሥራ በአለርት ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ተካሂዷል፡፡ እንደ ሀገር ጽዱ አካባቢና ጽዱ የጤና ተቋማትን ለመፍጠር በተያዘው ዕቅድ መሰረት ሆስፒታሉ ለሠራተኞችና ለተገልጋዮች የሥራ ቦታን…

ፕሬዚዳንት ፑቲን ሩሲያ ለሰሜን ኮሪያ የጦር መሳሪያ ልትልክ ትችላለች አሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ምዕራባውያን ዩክሬንን እንደሚያስታጥቁት ሁሉ ሀገራቸውም ለሰሜን ኮሪያ የጦር መሳሪያ ልትልክ እንደምትችል አስታውቀዋል። በቬትናም ከጋዜጠኞች ጋር ቆይታ ያደረጉት ፑቲን÷ ምዕራባውያን ሰሜን ኮሪያ…

በሐረሪ ክልል ወደ ልማት ያልገቡ ባለሃብቶች ፈቃድ ተሰረዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የኢንቨስትመንት ፈቃድ ወስደው ወደ ልማት ባልገቡ ባለሃብቶች ላይ ፈቃድ እስከመሰረዝ የደረሰ እርምጃ መወሰዱን የክልሉ ኢንተርፕራይዝ ልማትና ኢንዱስትሪ ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ አቶ ኡስማኢል ዩስፍ÷ የክልሉን ልማት ለማፋጠን…

የደቡብ አፍሪካ የሀገራዊ ምክክር ሂደት ለኢትዮጵያ የሚሰጠው ትምህርት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ በታሪኳ ሁለት የሀገራዊ ምክክር ሂደቶችን አስተናግዳለች፡፡ ኮዴሳ (Convention for a Democratic South Africa - CODESA) በመባል የሚታወቀውና እና እ.አ.አ ከ1991 እስከ 1993 የተካሄደው…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የማይክሮ አልጌ ምርምርና ማምረቻ ማዕከል ተመረቀ

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የማይክሮ አልጌ ምርምርና ማምረቻ ማዕከል ተመረቀ አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመርያ የሆነው የማይክሮ አልጌ (ስፓይሩሊና) ምርምርና ማምረቻ ማዕከል ተመርቋል፡፡ ማዕከሉ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር የባዮ እና ኢመርጂንግ ቴክኖሎጂ…

ቦርዱ የ6ኛው ዙር ቀሪ እና የድጋሚ ምርጫን አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 16 ቀን 2016 ዓ.ም. በቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ አፋር፣ ሶማሌ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች የሚያስፈጽመውን የ6ኛው ዙር ቀሪ እና የድጋሚ ምርጫን አስመልክቶ መግለጫ አውጥቷል፡፡ የመግለጫው ሙሉ ቃል ቀጥሎ…

ለሼይካ ፋጢማ የዓይነ ስውራን አዳሪ ት/ቤት መዋቅራዊ አደረጃጀት እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ጽሕፈት ቤት ተገንብቶ በቅርቡ ለተመረቀው ሼይካ ፋጢማ የዓይነ ስውራን አዳሪ ትምህርት ቤት መዋቅራዊ አደረጃጀት እየተዘጋጀ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የአጠቃላይ ትምህርት ሱፐርቪዥን ዳይሬክቶሬት…

በጅግጅጋ የእንስሳት መኖ ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የተገነባው የእንስሳት መኖ ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ተደርጓል፡፡ ፋብሪካውን በኢትዮጵያ የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር እስኮት ሆክላንደር እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ጽህፈት ቤት ምክትል…