Fana: At a Speed of Life!

የአፋር፣ አማራና ትግራይ ክልሎችን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ኮንፈረንስ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር፣ የአማራና ትግራይ ክልሎች መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ኮንፈረንስ በሰመራ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። በኮንፍረንሱ ከሶስቱም ክልሎች የንግድ ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት፣ ከነጋዴዎች ማህበራትና ከግል ዘርፍ የተውጣጡ…

ሕግ አስከባሪ በመምሰል በጦር መሳሪያ የመኪና ዘረፋ ወንጀል የፈጸሙ ግለሰቦች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቡድን ተደራጅተው ህግ አስከባሪ በመምሰል በጦር መሣሪያ በመታገዝ የመኪና ዘረፋ ወንጀል የፈፀሙ ወንጀለኞች እስከ 25 ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ተቀጡ። ተከሳሶቹ 1ኛ ለሙ ጊሼ፣ 2ኛ ወርቁ ጊሼ፣ 3ኛ በቀለ ያሚ፣ 4ኛ ኦላና ግርማ፣ 5ኛ…

የሐረሪ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ አመት፣ 5ኛ መደበኛ ጉባኤ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው የክልል መስተዳድር ምክር ቤት የ2016 በጀት ዓመት የግማሽ ዓመት የስራ አፈጻፀም ሪፖርት በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ ቀርቧል፡፡…

በመዲናዋ የኑሮ ውድነትን በከፍተኛ ሁኔታ የሚቀንሱ ሥራዎች ላይ በትኩረት ይሰራል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር እስከ ወረዳ ካሉ አመራሮቻች ጋር ሲካሄድ የቆየው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቅቋል፡፡ በግምገማው ለሥራ እና ለኑሮ ምቹ የሆነች ከተማ ለመገንባት የተጀመሩ ሥራዎች ያሉበት ደረጃ መለየታቸውን የአዲስ አበባ ከተማ…

እርግዝና እና ደም ግፊት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእርግዝና ወቅት ደም ግፊት አብዛኛዉን ጊዜ በእርግዝና ሁለተኛዉ አጋማሽ ማለትም ከ20 ሣምንት በኋላ እንደሚከሰት ይነገራል፡፡ በእርግዝና ወቅት የሚከሰት ደም ግፊት መንስኤን በተለያየ ጊዜ ጥናቶች ቢደረጉም አንዳንድ ሴቶች ለምን በእርግዝና ወቅት…

ሣይተዋወቁ አንዳቸው የሌላኛውን ሕይዎት ያተረፉ ደግ ልቦች ተገናኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሣይተዋወቁ አንዳቸውን የሌላቸውን ሕይዎት ያተረፉ እንግሊዛዊና ጀርመናዊ ተገናኙ፡፡ ነገሩ እንዲ ነው፡፡ ዶክተር ኒክ ኢምበልተን ለዓመታት ለብዙዎች ፈውስ በመሆን የታመመን አካልና አዕምሮ ሲጠግን ኖሯል፡፡ በዚህም ስራው ለሺዎች ደርሷል፡፡ ሆኖም…

በሞባይል ባንኪንግ አማካኝነት የሚፈጸሙ ማጭበርበሮችን መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገራችን ያለው የፋይናስ ስርዓት መዘመን ጋር ተያይዞ ባንኮች እና የፋይናስ ተቋማት ደንበኞቻቸው የተለያዩ የዲጂታል የባንኪንግ ስርአቶችን እንዲጠቀሙ ያበረታታሉ፡፡ ከነዚህም ውስጥ የሞባይል ባንኪንግ ስርአት በዋናነት ይጠቀሳል፤ የዚህ አገልግሎት…

የአዲስ አበባ ከተማ ም/ቤት የፊታችን ቅዳሜ ጉባዔውን ማካሄድ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 2ኛ መደበኛ ጉባዔውን የፊታችን ቅዳሜ በዓድዋ ድል መታሰቢያ ማካሄድ ይጀምራል፡፡ ጉባዔው በ2016 ዓ.ም የግማሽ ዓመት ሪፖርት እና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ከተወያየ በኋላ እንደሚያጸድቅ…

አቶ አወል አርባ በክልሉ የተጀመረው የዘር ብዜት ሥራ ተጠናክሮ እንዲቀጥል አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተጀመረው የዘር ብዜት ሥራ ተስፋ ሰጭ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አወል አርባ አሳሰቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በመሆን በዱብቲ ወረዳ እየተከናወነ የሚገኘውን የስንዴ ምርጥ ዘር…