የአዋሽ ወንዝ ላይ የጎርፍ መከላከል ስራ ከ142 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለልማት እንዲውል ያስችላል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በታችኛውና በመካከለኛው አዋሽ የሚከናወነው የጎርፍ መከላከል ስራ ከ142 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለልማት እንዲውል እንደሚያስችል የክልሉ የመስኖና ተፋሰስ ቢሮ አስታወቀ።
ባለፉት ዓመታት በክረምት ወቅት በአዋሽ ወንዝ መሙላት ሳቢያ…