Fana: At a Speed of Life!

የማዕድን ኮንትሮባንድ ለመከላከል የተጀመሩ ቅንጅታዊ አሰራሮች ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕድን አመራረትን ከማዘመን ባሻገር ኮንትሮባንድን ለመከላከል የተጀመሩ ቅንጅታዊ አሰራሮች ይበልጥ ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የማዕድን ሚኒስትሩ ሃብታሙ ተገኝ ተናገሩ፡፡ የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ 100 ቀናት የመንግስት የስራ አፈጻጸም ጠቅላይ ሚኒስትር…

የኢድል አል-አድሃ (አረፋ) በዓል የኢድ ሶላት በመዲናዋ በደመቀና ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ መጠናቀቁን የጋራ ግብረ-ሃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1445ኛው የኢድል አል አድሃ (አረፋ) በዓል የኢድ ሶላት በአዲስ አበባ በደመቀና ሃይማኖታዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ መጠናቀቁን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ሃይል አስታውቋል፡፡ የኢድ ሶላት በርካታ የዕምነቱ ተከታዮች በታደሙበት እጅግ በደመቀና…

በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 ሚሊየን ዜጎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ ተችሏል – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ 72 ሚሊየን ዜጎችን የንጹህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ ማድረግ መቻሉን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) ተናገሩ። የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)…

የቆላማ አካባቢዎች ለመስኖ ልማት ያላቸውን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል በትኩረት እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማ አካባቢዎች ለመስኖ ልማት ያላቸውን አቅም ጥቅም ላይ ለማዋል ልዩ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የመስኖና ቆላማ አካባቢዎች ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ መንግስት ኢትዮጵያን ከተረጂነት ለማላቀቅ ከሚያከናውናቸው ሥራዎች መካከል…

የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በአዳማና በቢሾፍቱ ከተሞች እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በአዳማና በቢሾፍቱ ከተሞች እየተከበረ ይገኛል፡፡ በዓሉ በከተሞቹ በተለያዩ ኃይማኖታዊ ሥነ-ስርዓቶች እየተከበረ እንደሚገኝ ተገልጿል፡፡

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1445ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በአል በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው በጅግጅጋ ስታዲየም እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ…

የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በጋምቤላ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺህ 445ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በጋምቤላ ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን…

የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በድሬዳዋ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1ሺኅ 445ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በአከባበር ሥነ-ሥርዓቱ የተገኙት…

የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በሰመራ ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በአፋር ክልል ሰመራ እና ሎጊያ ከተሞች እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡…

የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-አድሃ (አረፋ) በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው፡፡ በዓሉ ሰላት እና ተክቢራን ጨምሮ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ሥነ-ሥርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡