Fana: At a Speed of Life!

የላይቤሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላይቤሪያ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኤለን ጆንሰን ሰርሊፍ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅትም የዓድዋ ድል የአፍሪካውያን ሁሉ ድል እና ኩራት መሆኑን ገልጸዋል፡፡ የዓድዋ ድል መታሰቢያውን በመጎብኘታቸው መደሰታቸውን ገልጸውሥራውንም…

የህጻናት የተመጣጠነ ምግብ ዕጥረትን ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወርልድ ቪዥን ኢንተርናሽናል የህጻናት የተመጣጠነ ምግብ ዕጥረት ችግርን ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት የሚያግዝ የሶስት ዓመት ፕሮጀክት ይፋ አደረገ። "የሕፃናት ርሀብና ያልተመጣጠነ ምግብ ዕጥረት በቃ" በሚል መርህ በአፍሪካ 27 ሀገሮች የሚተገበረው…

የ2ኛ ዙር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ-ግብርና የውድድር ሜዳዎች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁለተኛ ዙር የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ውድድር መርሐ-ግብርና የመጫዎቻ ሜዳዎች ይፋ ተደርገዋል፡፡ የ2016 የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛው ዙር ውድድር በድሬደዋ ስታዲየም የካቲት 21 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚጀምር መገለፁ ይታወቃል።…

የሸገር ከተማ አሥተዳደር ለ27 ትምህርት ቤቶች ኮምፒተሮችን አሰራጨ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሸገር ከተማ አሥተዳደር ለ27 የ2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ 125 ኮምፒተሮች ማሰራጨቱን አስታወቀ፡፡ ድጋፉ የግብዓት እጥረትን ለማቃለል እና የዲጂታል ቤተ-መጽሐፍትን ለማጎልበት ያለመ መሆኑን የሸገር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት…

የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ 13ኛውን የማዕቀብ ማዕቀፍ አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ 13ኛውን የማዕቀብ ማዕቀፍ ማፅደቁ ተሰማ፡፡ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደሮች በሩሲያና በዩክሬን መካከል ካለው ሁኔታ በመነሳት በሩሲያ 13ኛው የማዕቀብ ማዕቀፍ ላይ በመርህ ደረጃ መስማማታቸው ተጠቁሟል፡፡ ማዕቀፉ…

ወ/ሮ ሙፈሪሃት የሥራ ዕድል ለመፍጠር የመዳረሻ ሀገራትን የማስፋት ሥራ መጠናከሩን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ሀገራት ምቹ የሥራ ዕድል ለመፍጠር የመዳረሻ ሀገራትን የማስፋት ጥረታችንን አጠናክረን ቀጥለናል ሲሉ የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ ወ/ሮ ሙፈሪሃት ከኳታር የሥራ ሚኒስትር አሊ ቢን ሳሚክ አል ማሪ (ዶ/ር) ጋር በዶሃ…

ከሕገ-ወጥ የገንዘብ ምንዛሪና ክምችት ጋር በተያያዘ 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሕገ-ወጥ የገንዘብ ምንዛሪ እና ክምችት ጋር በተያያዘ በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች ባከናወነው ሥራ 23 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ከተጠርጣሪዎቹ በተጨማሪ ከ3 ሚሊየን ብር በላይ እና…

ዐቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል የተከሰሱ 23 ግለሰቦች ክርክር በቪዲዮ ኮንፈረንስ እንዲካሄድ ጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ዐቃቤ ሕግ በሽብር ወንጀል የተከሰሱት እነ ወንደሰን አሰፋን (ዶ/ር) ጨምሮ 23 ተከሳሾች በአካል ሳይቀርቡ ባሉበት ማረሚያ ቤት ሆነው ክርክራችንውን በቪዲዮ ኮንፈረንስ እንዲያደርጉ ጠየቀ። የፍትሕ ሚኒስቴር የተደራጁና ድንበር ተሻጋሪ…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ከዩኤንዲፒ ረዳት ዋና ፀሃፊና የአፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴከተባበሩት መንግሥታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) ረዳት ዋና ፀሃፊ እና የአፍሪካ ዳይሬክተር አሁና ኤዚያኮንዋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷በኢትዮጵያ እና በአፍሪካ የተለያዩ የልማት ጉዳዮች ላይ መምከራቸው…

 አምባሳደር ምስጋኑ ከደቡብ ኮሪያ የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከደቡብ ኮሪያ የፖለቲካ ጉዳዮች ምክትል ሚኒስትር ቹንግ ቢዩንግ ዎን ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው በመጪው ሰኔ ወር ለመጀመሪያ ጊዜ በሚካሄደው የኮሪያ-አፍሪካ የመሪዎች ጉባኤ ዙሪያ እንዲሁም…