ሰው አግተው ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ የአ/አ የፖሊስ አባላት ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሰጣቸውን ሃላፊነት ያለአግባብ በመገልገል ሰው አግተው ገንዘብ ተቀብለዋል የተባሉ የአ/አ የፖሊስ አባላት ላይ በፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 5ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ።
ክሱን ያቀረበባቸው የፍትህ ሚኒስቴር…