Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ “ብሪክስ”ን በዛሬው ዕለት በይፋ መቀላቀል ታሪካዊ ክስተት ነው – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ “ብሪክስ”ን በዛሬው ዕለት በይፋ መቀላቀሏ ታሪካዊ ክስተት መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያ በፈረንጆቹ አዲስ ዓመት “ብሪክስ” ን በይፋ መቀላቀሏን ተከትሎ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ባወጣው መግለጫ ነው ይሄን ያለው፡፡…

በመዲናዋ በተካሄደ ኦፕሬሽን ከ5 ሺህ 536 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተካሄደ ኦፕሬሽን ከ5 ሺህ 536 በላይ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ እና የአዲስ አበባ ፖሊስ ዛሬ በሰጡት መግለጫ÷ በመዲናዋ ከታኅሣስ 6 እስከ 11 ቀን 2016 ዓ.ም…

ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ከሶማሌ ላንድ ጋር ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ከሶማሌ ላንድ ጋር ተፈራረመች። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሌላንድ ፕሬዚዳንት ሙሴ ቢሂ አብዲ ታሪካዊ ነው የተባለውን የመግባቢያ ሠንድ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ…

የሩሲያ ጠላት ዩክሬን ሳትሆን ከጀርባዋ ያሉት ናቸው – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጠላት ዩክሬን ሳትሆን ከጀርባዋ ያሉት ምዕራባውያን ናቸው ሲሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሞስኮ ወታደራዊ ሆስፒታል ተገኝተው በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት የተጎዱ ወታደሮችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት…

በትግራይ ክልል የትብብር ጥምረት ማቋቋምን አስመልክቶ ምክክር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የፍልሰት ትብብር ጥምረት ለማቋቋም በሚቻልበት ቅድመ ሁኔታ ላይ የመጀመሪያ ምክክር ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ፍትሕ ቢሮ ኃላፊ ሐዲሽ ተስፋ (ፕ/ር)÷ ክልሉ በጦርነት ማግስት ላይ የሚገኝ መሆኑን በመግለጽ…

የፈረንጆቹ 2023 የኢትዮ-ቻይና ወዳጅነት ይበልጥ የተጠናከረበት ነበር ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ያሳለፍነው ዓመት የኢትዮ-ቻይና ግንኙነት በዘርፈ ብዙ ስትራቴጂያዊ ግንኙነቶች ተጠናክሮ የቀጠለበት ታሪካዊ ወቅት እንደነበረ ተገለጸ፡፡ ሀገራቱ በዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸው በዐቅም ግንባታው ዘርፍ፣ በዕውቀት ሽግግር እንዲሁም በሕዝቦቻቸው የማኅበራዊና…

በአማራ ክልል ገበያውን ለማረጋጋት 600 ሚሊየን ብር ተመድቦ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ገበያውን ለማረጋጋት 600 ሚሊየን ብር ተመድቦ የተለያዩ ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስውቋል፡፡ በበጀት ዓመቱ እንደ ክልል የተከናወኑ የገበያ ማረጋጋት ሥራዎች በጎንደር ከተማ እየተገመገሙ ነው።…

የሜሲ10 ቁጥር መለያ በሌላ ተጫዋች እንደማይለበስ አርጀንቲና አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊዮኔል ሜሲ እግር ኳስ ካቆመ በኋላ 10 ቁጥር መለያው በሌላ ተጫዋች ሊለበስ እንደማይችል የአርጅንቲና እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ የፌዴሬሽኑ ፕሬዚዳንት ክላውዲዮ ታፒያ÷የሊዮኔል ሜሲ10 ቁጥር መለያ ለዘላለም ተከብሮለት ይኖራል፤እኛ ለእርሱ…

የገና በዓልን በላሊበላ ከተማ ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን በላሊበላ ከተማ በድምቀት እንዲከበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የላሊበላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የከተማዋ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ወንድምነው ወዳጄ እንደገለፁት÷ የውጭና የሀገር ውስጥ ጎብኝዎች መዳረሻ በሆነችው…

ኮንትሮባንድና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል ያለመ የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮንትሮባንድ እና ሕገ-ወጥ ንግድን ለመከላከል እና ለመቆጣጠር የሚያስችል የጸረ- ኮንትሮባንድ የንቅናቄ መድረክ በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የጉምሩክ ኮሚሽን ባዘጋጀው የንቅናቄ መድረክ ላይም የፌደራል፣ የክልል እና የከተማ አስተዳደር ከፍተኛ…