የሀገር ውስጥ ዜና የ14 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ የ2023 የታዳጊ ተመራማሪዎችን ሽልማት አሸነፈ Meseret Awoke Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚኖረው የ14 ዓመቱ ኢትዮጵያዊ ሂመን በቀለ የ2023 የታዳጊ ተመራማሪዎችን ሽልማት አሸንፏል፡፡ ሂመን ሽልማቱን ያገኘው ÷ የቆዳ ካንሰርን የሚከላከል ሳሙና ፕሮጀክት በማቅረብና በሱ ደረጃ ካሉ ታዳጊ ተመራማሪዎች ጋር ተወዳድሮ…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ከዓለምአቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ ዮሐንስ ደርበው Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ ፖፕ ጋር ተወያዩ፡፡ ኤሚ ኢ. ፖፕ የመጀመርያ የሥራ ጉብኝታቸውን በኢትዮጵያ አድርገዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ከፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ጋር ባደረጉት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ብናልፍ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱዓለም ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኤሚ ኢ. ፖፕ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት በኢትዮጵያ ያለውን የሰላም ግንባታ ሂደት ስለሚደግፍበት ሁኔታ መክረዋል፡፡…
ፋና ስብስብ አካላዊ ጥንካሬያቸውን ለማሳየት ሰባት መኪኖችን ያነባበረው ኩባንያ ዮሐንስ ደርበው Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው የመኪና አምራች ኩባንያ ቼሪ አዲስ ያመረታቸውን የኤሌክትሪክ መኪኖች ከአሉሚኒየም የተሰራው አካላቸው ምን ያክል ጠንካራ እንደሆነ ለማሳየት ሰባት መኪኖችን ወደላይ በማነባበር የማስተዋወቅ ዘዴ ይዞ መጥቷል፡፡ በቻይና የኤሌክትሪክ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በዓለም ላይ ካሉ የአበባ እጽዋት ዝርያዎች ግማሽ ያህሉ የመጥፋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል ተባለ Meseret Awoke Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአየር ንብረት ለውጥ የተነሳ በዓለም ላይ ከሚገኙት 45 በመቶ የአበባ እፅዋት ላይ የመጥፋት አደጋን ተጋርጧል ሲሉ ተመራማሪዎች አስጠነቀቁ፡፡ በዓለም ላይ በተፈጥሮ እየደረሰ ባለው ጫና ለአደጋ ከተጋለጡት የአበባ ዕጽዋት ዝርያዎች መካከል…
ጤና የዝንጅብል የጤና በረከቶች Amele Demsew Oct 11, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዝንጅብል በጥሬው ፣በሻይ፣በጭማቂ መልክና እንደ ምግብ ማጣፈጫ ቅመምነት ያገለግላል፡፡ ዝንጅብል በተለያየ መንገድ ለምግብነት ጥቅም ላይ የሚውል ቢሆንም የተሻለ የጤና ጥቅም የሚኖረው በጥሬው መመገብ እንደሆነ ጥናቶች ያስረዳሉ ፡፡ ዝንጅብል…
የዜና ቪዲዮዎች ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በሀገር አቀፍ የቱሪዝምና ሆስፒታሊቲ አውደ ርዕይ መክፈቻ ላይ ያደረጉት ንግግር Amare Asrat Oct 10, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=UkjttjYgbZA
የሀገር ውስጥ ዜና በክልሉ አጠቃላይ የኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ እየተሠራ ነው – አቶ ሽመልስ Feven Bishaw Oct 10, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሚቀጥሉት 15 ዓመታት ውስጥ የአጠቃላይ ኢንዱስትሪውን ዘርፍ ድርሻ ከ19 ነጥብ 6 በመቶ ወደ 30 በመቶ ለማሳደግ ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርእሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡ ርእስ መስተዳድሩ…
ጤና ብቁ የአዕምሮ ጤና ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ ስራዎች እየተሰሩ ነው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ Amele Demsew Oct 10, 2023 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዕምሮ ጤና ላይ የሚሰሩ ብቁ የጤና ባለሙያዎችን ለማፍራት የሚያስችሉ ስራዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር ሊያ ታደሰ ገለጹ፡፡ በዓለም ለ32ኛ ጊዜ ታስቦ የሚውለው የዓለም የአዕምሮ ጤና ቀን "የአዕምሮ ጤና ዓለም አቀፍ…
የዜና ቪዲዮዎች በ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ከፍተኛ ውጤት ያመጣችው ሃናን ናጂ Amare Asrat Oct 10, 2023 0 https://www.youtube.com/watch?v=RIK0DP14R3A