በሚቀጥሉት ቀናት ከቀላል እስከ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ በአብዛኛው የሀገሪቱ አካባቢ ላይ ይኖራል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 30 ቀናት ወቅታዊው ዝናብ ከበልግ አብቃይ የሀገሪቱ ክፍሎች እየቀነሰ ከክረምት ዝናብ ሰጪ የሚቲዎሮሎጂ ክስተቶች መጠናከር ጋር ተያይዞ ወደ ደቡብ ምዕራብና ምዕራብ የሀገሪቱ ክፍሎች ላይ እንደሚስፋፋ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ…