ሠራዊቱ ሉዓላዊነቷ የተጠበቀች ኢትዮጵያን ለመጪው ትውልድ ማስረከብ ይጠበቅበታል- ሌ/ጄ ብርሃኑ በቀለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጄኔራል ብርሃኑ በቀለ ከዕዙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በዕዙ የግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም÷የረጅም ዘመን ታሪክ ያላት ኢትዮጵያ ዛሬ ላይ በክብር እንድትደርስ ብዙዎች መስዋዕትነት የከፈሉላት ታላቅ ሀገር መሆኗን…