ሴቶችን ማስተማር መብታቸውን አውቀውና አስከብረው በነጻነት እንዲኖሩ የማድረግ ጉልህ ሚና አለው -ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ሴቶችን ማስተማር ተወዳዳሪ እና ተጠቃሚ እንዲሆኑ ከማስቻሉም በተጨማሪ መብታቸውን አውቀውና አስከብረው በነጻነት እንዲኖሩ የማድረግ ጉልህ ሚና አለው ሲሉ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ተናገሩ፡፡
ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ" እሷን…