Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን ማስተዋወቂያ መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት አማራጮችን የሚያስተዋውቅ መድረክ በስዊድን ተካሂዷል፡፡ በስዊድን የኢትዮጵያ አምባሳደር ምሕረተአብ ሙሉጌታ÷ ስለኢትዮጵያ ወቅታዊ ሁኔታ፣ ስለኢኮኖሚ ልማት ሂደቶችና እየተገኙ ስላሉ ውጤቶች በመድረኩ ላይ ገለጻ አድርገዋል፡፡…

የጨፌ ኦሮሚያ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጨፌ ኦሮሚያ 6ኛ የሥራ ዘመን 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ። በጉባዔው የክልሉ መንግሥት ያለፉት ስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግ ኢዜአ ዘግቧል፡፡ የጠቅላይ ኦዲት መስሪያቤትና የጠቅላይ ፍርድ ቤት የሥራ…

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ የአፍሪካን ሥርዓተ-ምግብ ለመለወጥ ሁሉም እንዲረባረብ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የአፍሪካን ሥርዓተ-ምግብ ለመለወጥ ሁሉም ርብርብ እንዲያደርግ ጠየቁ፡፡ "አፍሪካ ራሷን በምግብ ትችላለች" በሚል መሪ ሐሳብ ኢትዮጵያ ያዘጋጀችው የውይይት መድረክ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ ፕሬዚዳንት…

የገርዓልታ ሎጂ ግንባታ በ1 ዓመት ውስጥ ይጠናቀቃል- አብርሃም በላይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት አካል የሆነው ገርዓልታ ሎጅ በአንድ ዓመት ውስጥ ተጠናቅቆ ለሕዝብ ክፍት እንደሚሆን የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር)፣ የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ዋና…

አባቶቻችን ያስረከቡንን የአፊኒ ሥርዓት የአሁኑ ትውልድ የበለጠ ማጎልበት ይጠበቅበታል – አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በትጋት ጠብቀው ያስረከቡንን የአፊኒ ሥርዓት የአሁኑ ትውልድ በይበልጥ በማጎልበት ግዴታውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ደስታ ሌዳሞ አሳሰቡ፡፡ የሲዳማን ባህላዊ የፍትሕ ሥርዓት የሚያሳይ አፊኒ ፊልም በሐዋሳ ከተማ ተመርቆ…

የአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች በወዳጅነት ፓርክ በሴቶች የተዘጋጀውን አውደ ርዕይ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ሀገራት ቀዳማዊ እመቤቶች ጋር በመሆን በወዳጅነት ፓርክ ሴቶችን ብቻ ተሳታፊ ያደረገውን አውደ ርዕይ መጎብኘታቸውን ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ገለጹ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ሴቶች…

የማህበራዊ ምህንድስና የሳይበር ጥቃትና መከላከያ መንገዶቹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማህበራዊ ምህንድስና ማለት የሰዎችን አመለካከትና የሰው ልጆችን መስተጋብር በመጠቀም ወይም በማታለል ሰርጾ በመግባት ሚስጥራዊ መረጃን በማግኘትና ለራስ ጥቅም በማዋል የሚፈጸም የጥቃት ዓይነት ነው። የማህበራዊ ምህንድስና ጥቃት የሰው ልጆችን ድክመት…

ፈረንሳይ እና ዩክሬን ወታደራዊ ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፈረንሳይ እና ዩክሬን በወታደራዊ ዘርፍ በትብብር መስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ የዩክሬን ፕሬዚዳንት ቮሎድሚር ዘሌንስኪ በፈረንሳይ ፓሪስ ይፋዊ የሥራ ጉብኝት አድርገዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ÷ ከፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል…

በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመስኖ ስንዴ…

በፕሪሚየር ሊጉ አርሰናል እና ሊቨርፑል ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል እና ሊቨርፑል ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ሊቨርፑል ከብሬንትፎርድ ጋር ባደረገው ጨዋታ 4 ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት አጠናክሯል፡፡ በሌላ በኩል አርሰናል በርንሌይን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት…