Fana: At a Speed of Life!

ካሊፎርኒያ የስልጠና ተቋም በዲጂታል ማርኬቲንግ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ካሊፎርኒያ የስልጠና ተቋም በዲጂታል ማርኬቲንግ የተለያዩ ዘርፎች ያሰለጠናቸውን ተማሪዎች በዛሬው ዕለት አስመርቋል፡፡ በምረቃ መርሐ ግብሩ ላይ የመንግስት የሥራ ሃላፊዎች፣ የኢትዮ ቴሌኮም አመራሮች እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ ተቋሙ…

ፊፋ የ2 ነጥብ 79 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የእግርኳስ ማህበር (ፊፋ) ለአባል ሀገራቱ እግር ኳስ ልማት የሚውል የ2 ነጥብ 79 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አደረገ፡፡   በድጋፉ በስድስቱ የአሀጉራት ኮንፌዴሬሽን ውስጥ የሚገኙ 1 ሺህ 600 በላይ ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ…

የኮንዶሚኒዬም በር ገንጥሎ በመስረቅና ግለሰብ ደብድቦ በመዝረፍ የወንጀል ድርጊት የተከሰሱ በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንዶሚኒዬም በር ገንጥሎ በመስረቅና ግለሰብ ደብድቦ ንብረት በመዝረፍ የወንጀል ድርጊት የተከሰሱ እስከ አምስት አመት በሚደርስ እስራት እንዲቀጡ የሸገር ከተማ የኮዬ ፌጬ ወረዳ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ። የቅጣት ውሳኔ…

ሊዊስ ሱዋሬዝ ኢንተር ሚያሚን ለመቀላቀል ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡራጓዊው አጥቂ ሉዊስ ሱዋሬዝ በጥር የዝውውር መስኮት የአሜሪካውን ክለብ ኢንተር ሚያሚን ለመቀላቀል መስማማቱ ተገለፀ፡፡ ሱዋሬዝ በአንድ ዓመት የኮንትራት ውል ወደ ሜጀር ሊግ ሶከር ለማምራት በቃል ደረጃ ሥምምነት ላይ መድረሱ የተገለፀ ሲሆን÷…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮይሻ የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈጻጸም 62 በመቶ መድረሱን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 12 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የኮይሻ የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት አፈጻጸም 62 በመቶ መድረሱን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የኮይሻ የሃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግምገማ አድርገዋል። በዚህም “ከ2013 ዓመተ ምህረት ጀምሮ ለ12ኛ ጊዜ…

የሃውቲ አማፂያን በንግድ መርከቦች ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት እንዲያቆሙ ጥምረቱ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀይ ባህር ደህንነትን ለመጠበቅ የተቋቋመው ወታደራዊ ጥምረት የሃውቲ አማፂያን በቀይ ባህር በንግድ መርከቦች ላይ የሚፈጽሙትን ጥቃት እንዲያቆሙ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የሀውቲ አማፂያን በእስራኤል - ሃማስ ጦርነት ለፍልስጤማውያን ድጋፋቸውን ለማሳየት…

ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቅርቡ አጀንዳ ወደ መለየት ስራ እንደሚገባ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በቅርቡ አጀንዳ ወደ መለየት ስራ እንደሚገባ አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ዛሬ በፅህፈት ቤቱ በሰጠዉ መግለጫ እንዳስታወቀዉ፤ የተሳታፊ ልየታ እና የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሃ ግብሩ ተጠናክሮ ይቀጥላል ያለ ሲሆን…

የአሜሪካና የቻይና ወታደራዊ ባለስልጣናት ከዓመት በኋላ የመጀመሪያ ውይይት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ እና የቻይና ከፍተኛ ወታደራዊ ባለስልጣናት ከአንድ ዓመት በላይ ቆይታ በኋላ የመጀመሪያ ውይይታቸውን አድርገዋል፡፡ የአሜሪካ ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንን ከቻይና አቻቸው ጋር የቪዲዮ ስብሰባ ማድረጋቸውን ፔንታጎን ገልጿል፡፡ ቤጂንግ…

ኮርፖሬሽኑ በኢንዱስትሪ ፓርኮች ከተመረቱ ምርቶች ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን በላይ ዶላር መገኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ዓመታት በኢንዱስትሪ ፓርኮች ከተመረቱ ምርቶች ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን አስታውቋል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን በዘርፉ የተሰማሩ ባለሃብቶችን ችግር ለመፍታት…