በአፋር ክልል ከ353 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመንገድ ጥገናና ግንባታ ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በ353 ሚሊየን 331 ሺህ ብር በሆነ ወጪ የመንገድ ጥገና እና አዳዲስ ግንባታ መከናወኑን የክልሉ የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።
በቢሮው የመንገድ ዘርፍ ምክትል ኃላፊ ከድር መሐመድ (ኢ/ር) ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…