የጎንደር ከተማ ከ46 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ከ46 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ላስመዘገቡ 113 ባለሀብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መስጠቱን የጎንደር ከተማ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ አስታወቀ።
ፕሮጀክቶቹ በሙሉ ዐቅማቸው ወደ ሥራ ሲገቡም ለ32ሺህ 352 ዜጎች…
ከ345 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ
አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 17 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ከታህሳስ 5 እስከ ታህሳስ 11 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ከ345 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተይዘዋል፡፡
ኮሚሽኑ ባደረገው ክትትል 173 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢ የኮንትሮባንድ…
የአማራ ክልል መንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግስት ያደረገውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የገቡ ታጣቂዎች በዘጠኝ የተሃድሶ ማዕከላት ስልጠና መጀመራቸውን የክልሉ ሠላምና ጸጥታ ቢሮ አስታወቀ።
በማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ከ700 በላይ ታጣቂዎች በጠዳ ተሃድሶ…
አደንዛዥ ዕጾችን ወደውጭ ሀገር ይዘው ሊወጡ የነበሩ የውጭ ሀገር ዜጎች በጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕግ የተከለከሉ አደንዛዥ ዕጾችን ከቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ወደ ጊኒ ኮናክሪ እና ወደ ፊሊፒንስ ማኒላ ከተማ ይዘው ሊወጡ ሲሉ በቁጥጥር ስር የዋሉ የውጭ ሀገር ዜጎች እስከ 7 ዓመት ከ8 ወራት በሚደርስ ጽኑ እስራት እንዲቀጡ ተወሰነ፡፡
የቅጣት…
ማኅበሩ 17 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው አምቡላንሶችን በድጋፍ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማኅበር ሙሉ የሕክምና ቁሳቁስ የተሟላላቸው 17 ነጥብ 7 ሚሊየን ብር ዋጋ ያላቸው ሥድስት አምቡላንሶችን በድጋፍ አግኝቷል፡፡
አምቡላንሶቹ የተገዙት÷ በአውሮፓ ኅብረት ሲቪል ጥበቃና የሰብዓዊ ድርጅት እንዲሁም በኦስትሪያ…
ለሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን የተቋቋመውን ዐቢይ ኮሚቴ በተመለከተ የተሰጠ መግለጫ
https://www.youtube.com/watch?v=-AB0y8SHtkA
ከ9ኛ እስከ 11ኛ ሳምንት የሚደረጉ የሊጉ መርሃ ግብሮች የቀጥታ ስርጭት ሽፋን አይኖራቸውም ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ9ኛ እስከ 11ኛ ሳምንት የሚደረጉ የሊጉ መርሃ ግብሮች የሱፐር ስፖርት የቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደማይኖራቸው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡
ማህበሩ እንደገለፀው÷ የ9ኛ ሳምንት መርሃ ግብሮች ረቡዕ ታህሳስ 24…
አፍሪካውያን በዓለም መድረክ የጋራ ድምጻቸው እንዲሰማ በቅንጅት መሥራት ያስፈልጋል ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያን በዓለም መድረክ የጋራ ድምጻቸው እንዲሰማ የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን እና የአፍሪካ የፋይናንስ ሚኒስትሮች በቅንጅት መሥራት ይጠበቅባቸዋል ተባለ፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ ከአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (ኢሲኤ) ዋና ጸሐፊ ክላቨር…