Fana: At a Speed of Life!

በኦሮሚያ ክልል ከ3 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ መንገድ ተጠገነ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ አጋማሽ 3 ሺህ 96 ኪሎ ሜትር መንገድ መጠገኑን የኦሮሚያ መንገዶችና ሎጂስቲክስ ቢሮ አስታወቀ፡፡ ለጥገና ሥራውም 393 ሚሊየን 741 ሺህ 522 ብር ወጭ መደረጉን ነው የቢሮው ምክትል እና የመንገድ አሥተዳደር…

የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከ5 ሚሊየን በላይ መፅሐፍት መሰራጨቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመማር ማስተማር ተግባሩ የሚረዱ 13 ነጥብ 6 ሚሊየን መፅሐፍትን ለማሰራጨት ታቅዶ እስካሁን 5 ነጥብ 3 ሚሊየን መጽሐፍት ለአንደኛና ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤቶች መሰራጨቱን የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ገለጸ።   የቢሮው ምክትል ኃላፊ…

በተጠናቀቀው 6 ወር 57 ሺህ ይዞታዎች ተመዘገቡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት በተጀመረው የ7ኛ ዙር የመሬት ይዞታ ማረጋገጥና ምዝገባ ሂደት 57 ሺህ ይዞታዎችን መመዝገብ መቻሉን የአዲስ አበባ ከተማ የመሬት ይዞታና ምዝገባ መረጃ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ግፋወሰን ደሲሳ…

ኢትዮጵያ እና ሶማሊ ላንድ የፈረሙት ስምምነት ዘርፈ ብዙ ፋይዳ እንዳለው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ሶማሊ ላንድ የተፈራረሙት ስምምነት ግንኙነታቸውን የሚያጠናክር እና ዘረፈ ብዙ ፋይዳ ያለው መሆኑ ተገለጸ፡፡   የሕግ ምሁር እና ዓለም ዓቀፍ ግንኙነት ተንታኙ ማሩ አብዲ ከፋና ቴሌቪዥን ጋር በነበራቸው ቆይታ÷…

በውጭ ለሚኖሩ 2ኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን የቀረበው ጥሪ አቅማቸውን ለሀገር እንዲያውሉ ይረዳል- ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ ለሚኖሩ ሁለተኛው ትውልድ ኢትዮጵያውያን የቀረበው ሀገራዊ ጥሪ በተለያየ ሀገር እና ዘርፍ ያካበቱትን ልምድና ሌሎች አቅሞች ለሀገር ውስጥ ልማት ለማዋል የሚችሉበትን ዕድል እንደሚፈጥር ምሁራን አስገነዘቡ፡፡   ጠቅላይ ሚኒስትር…

በፕሪሚየር ሊጉ ሲዳማ ቡና እና ሀድያ ሆሳዕና ተጋጣሚዎቻቸውን ረቱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሲዳማ ቡና እና ሀድያ ሆሳዕና ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ 9፡00 ላይ ኢትዮጵያ መድንን የገጠመው ሲዳማ ቡና በይገዙ ቦጋለ ብቸኛ ጎል 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም ሲዳማ ቡና ነጥቡን ወደ…

በ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ ለሚከናወን የመስኖ መሰረተ-ልማት አውታር ግንባታ ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ4 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በሚጠጋ ወጪ በአማራ፣ ኦሮሚያ እና ሲዳማ ክልሎች የሚተገበሩ የመስኖ መሰረተ-ልማት አውታር ግንባታዎችን ለማስጀመር ከአራት ሀገር በቀል ተቋራጭ ድርጅቶች ጋር ስምምነት ተፈረመ፡፡ ስምምነቱ የተፈረመው በመስኖና ቆላማ…

ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች በአዲስ አበባ ከተማ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የሚገኙ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲ ተወካዮች የዓድዋ ዜሮ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዝየምን ጨምሮ ተገንብተው አገልግሎት እየሠጡ ያሉ ትላላቅ ፕሮጀክቶችንና ሰውተኮር ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝታቸው በኋላም ከአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

የባሕር በር ስምምነት መፈረሙ ሀገራዊ ስኬታችን በድል እየደመቀ መሄዱን ያሳያል- አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባሕር በር ማግኘት የሚያስችል የመግባቢያ ስምምነት ሠነድ ከሶማሊ ላንድ ጋር መፈረሙ ሀገራዊ ስኬታችን በድል እየደመቀ መሄዱን አመላካች ነው ሲሉ አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የሶማሊ ላንድ…

በጅማ ከተማ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታን ላልተገባ ጥቅም በማዋል መንግስትን ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታን ላልተገባ ጥቅም በማዋል መንግስትን ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተከሳሾች በ15 አመት ጽኑ እስራት እና በገንዘብ እንዲቀጡ የጅማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። የቅጣት ውሳኔው…