Fana: At a Speed of Life!

አቶ ኢያሱ ወሰን የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቦክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት አቶ ኢያሱ ወሰን የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ሆነው ተመርጠዋል። 47ኛው የአፍሪካ ቦክስ ኮንፌዴሬሽን መደበኛ ጠቅላላ ጉባኤ በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት መሰብሰቢያ አዳራሽ ዛሬ ተካሄዷል።…

አፈ ጉባዔ አገኘሁ በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር በትኩረት እንደሚሰራ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ያለውን ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከርና ሁለንተናዊ ትብብሩን ማሳደግ ላይ በትኩረት እንደሚሰራ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔው ለቻይና ብሔራዊ ሕዝብ ምክር ቤት ቋሚ ኮሚቴ ምክትል…

በሶማሌ ክልል የሕብተሰቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በሕብረተሰቡ ላይ ተጨባጭ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ፕሮጀክቶች እየተገነቡ መሆኑን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ገለጸ፡፡ በፌዴሬሽን ምክር ቤት አስተባባሪነትና በሶማሌ ክልል አስተናጋጅነት በጅግጅጋ ከተማ የሚከበረው 18ኛው የብሔር፣ ብሔረሰቦችና…

የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ጥያቄ በመንግስት ብቻ የሚመለስ ሳይሆን የግሉ ዘርፍ ትብብርን ይጠይቃል-ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት አቅርቦት ጥያቄን ለመመለስ ከግሉ ዘርፍ ጋር በትብብር መስራት እና የግሉን ዘርፍ ማበረታታት እንደሚጠይቅ ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስታወቁ። ኖህ ሪል ስቴት በዛሬው ዕለት የገነባቸው 754 መኖሪያ ቤቶች የተመርቀዋል።…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ ተጀምሮ እስኪጠናቀቅ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አዘጋጅነት ነገ በአዲስ አበባ የሚካሄደው የሩጫ ውድድር ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ የተወሰኑ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ መነሻና መድረሻውን መስቀል አደባባይ ያደረገው 10 ኪሎ ሜትር…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የጋራ ግብረ ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገራት ተሳታፊዎች ፣ አምባሳደሮች ፣ ተጋባዥ…

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የጋራ ግብረ ኃይሉ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በሰላም ተጀምሮ እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት አጠናቆ ወደ ስራ መግባቱን አስታወቀ፡፡ በርካታ የሀገር ውስጥና የውጪ ሀገራት ተሳታፊዎች ፣ አምባሳደሮች ፣ ተጋባዥ…

በሀገራዊ ምክክሩ ዙሪያ ከዳያስፖራዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን "የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ሚናና ተሳትፎ ለአገራዊ ምክክርና ለአገራዊ መግባባት" በሚል መሪ ኃሳብ ከዳያስፖራ አባላት ጋር ውይይት እያደረገ ነው። የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር…

የቻይናው የትምህርት ቴክኖሎጂ ኩባንያ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር የመስራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይናው የትምህርት ቴክኖሎጂ ኩባንያ ከሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ጋር በትብብር መስራት እንደሚፈልግ አስታወቀ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል ከድርጅቱ መስራችና ዋና ሥራ አስኪያጅ ጃሰን ጂን(ዶ/ር) ጋር…