ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) የዜጎችን ማህበራዊ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚሰሩ ተግባራት እንዲጠናከሩ አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በክረምት በጎ ፈቃድ አግልግሎት የዜጎችን ማህበራዊ ዋስትና ለማረጋገጥ የሚሰሩ ተግባራት ተጠናክረው እንዲቀጥሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳደር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር አሳሰቡ፡፡
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል "በጎነት ለኢትዮጵያ ከፍታ " በሚል…