የኢኮኖሚ ስብራትን በመጠገን ምርታማነትን ለማሣደግ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎች ውጤት እያስገኙ ነው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢኮኖሚ ስብራትን በመጠገን ምርታማነትን ለማሣደግ በመንግሥት ስትራቴጅክ እቅድ ወጥቶ እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት የተሳካ ውጤት እያስገኙ መሆኑን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ።
በኢኮኖሚ ልማት…