Fana: At a Speed of Life!

እስራኤል በቀን ሁለት ቦቴ ነዳጅ ወደ ጋዛ እንዲገባ እንደምትፈቅድ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል በቀን ሁለት ቦቴ ነዳጅ ወደ ጋዛ ሰርጥ እንዲገባ እንደምትፈቅድ ገልፃለች። እስራኤል እዚህ ውሳኔ ላይ የደረሰችው በአሜሪካ በኩል ግፊት ስለበዛባት እንደሆነም ተመላክቷል፡፡ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር…

አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት ሀገራዊ ምክክር ወሳኝ በመሆኑ ተሳትፎን ማጠናከር ይገባል – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ አንድነትን የሚያጠናክር አሰባሳቢ ትርክት ለመገንባት ሀገራዊ ምክክር ወሳኝ በመሆኑ ተሳትፎን ማጠናከር ይገባል ሲሉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ተናገሩ። የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች እንዳሉት÷ በኢትዮጵያ በወል ዕውነቶች ላይ…

በፓሪስ ኦሊምፒክ ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን የመለማመጃ ስታዲየም ፈቃድ የመግባቢያ ሥምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 8 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ የኦሊምፒክ ውድድር ለሚሳተፈው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ቡድን የመለማመጃ ስታዲየም ፈቃድ የመግባቢያ ሥምምነት ተፈረመ። ሥምምነቱ የተፈረመው በፓሪሱ አንቶኒ ክፍለከተማ ከሚገኝ ስታዲየም ጋር ነው። ሥምምነቱን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን…

የልጆችን በሽታ የመከላከል አቅም እንዴት መጨመር ይቻላል?

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህጻናት በቀላሉ እንዳይታመሙ በሽታ የመከላከል አቅማቸው መጎልበት አለበት፡፡ ይህንንም ለማድረግ መሠረታዊ መርሆችን መከተል ይገባል፡፡ እነሱም፡- -ጡት ማጥባት፡- ቢያንስ ለመጀመሪያዎቹ ስድስት ወራት ጡት ብቻ ማጥባት የራሱ የሆኑ ጠቀሜታዎችን…

በታዳጊ ሀገራት የጤና አገልግሎትን አስተማማኝ ለማድረግ የፀሐይ ኃይል አማራጭን መጠቀም እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤ ፍ ቢ ሲ) የፀሐይ ኃይል በታዳጊ ሀገራት የጤና አገልግሎትን አስተማማኝ ለማድረግና ህይወትን ለመታደግ ከፍተኛ አስተዋጽኦ አለው ሲሉ ባለሙያዎች ተናገሩ፡፡   በታዳጊ ሀገራት የሚገኙ ሁሉም የጤና ተቋማት በአምስት ዓመታት ውስጥ ከ 5 ቢሊየን…

የሳምሰንግ ዋና ሥራ አፈፃሚ በማጭበርበር ወንጀል ክሥ ተመሠረተባቸው

አዲስ አበባ፣ ኅዳር 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያው ግዙፉ የሳምሰንግ ኩባንያ ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ጄይ ሊ በአክሲዮን ማጭበርበርና በሒሳብ አያያዝ ችግር ክሥ ተመሠረተባቸው። የደቡብ ኮሪያ ዐቃቤ ሕግ መስሪያ ቤት÷ የሳምሰንግ ኤሌክትሮኒክስ ኃላፊ ጄይ ሊ በፈረንጆቹ 2015 የኩባንያው…

በኢትዮጵያ እና በኮሪያ መካካል ያለውን የኢኮኖሚ ትብብር ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤ ፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው ከኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) ፕሬዚዳንት ካንግ ዎን ሳም ጋር በኢትዮጵያ እና በኮሪያ መካከል ያለውን ኢኮኖሚያዊ ትብብር ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ተወያይተዋል።  …

ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የወንጀል መከላከል ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ ሰነድ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤ ፍ ቢ ሲ) ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የወንጀል መከላከል ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ ሰነድ መዘጋጀቱን ፍትሕ ሚኒስቴር አስታወቀ።   የፍትሕ ሚኒስቴር ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የወንጀል መከላከል ስትራቴጂ ማስፈጸሚያ ሰነድ ላይ ከሚመለከታቸው የዘርፉ ባለድርሻ አካላት…

ከባንክ መመሪያና አሰራር ውጭ ከደንበኛ ሂሳብ ገንዘብ እንዲመዘበር አድርገዋል የተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤ ፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መመሪያና የአሰራር ስርዓትን በመጣስ ከደንበኛ ሂሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ በማዘዝ ገንዘቡ እንዲመዘበር አድርገዋል የተባሉ 5 ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ። ክሱ የተመሰረተው በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

በየዓመቱ 1 ነጥብ 3 ሚሊየን ሰዎች ትንባሆ በማጨስ በሚመጣ ካንሰር ህይወታቸውን ያጣሉ- ጥናት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 7፣ 2016 (ኤ ፍ ቢ ሲ) ህንድን ጨምሮ በሰባት ሀገራት ትንባሆ በማጨስ ምክንያት በሚመጣ ካንሰር በየዓመቱ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሰዎች ህይወት እንደሚቀጠፍ ጥናት አመላክቷል። የላንሴት ኢ-ክሊኒካል ሜዲሲን ጆርናል ያወጣው ጥናት እንዳረጋገጠው ህንድ፣ ቻይና፣…