Fana: At a Speed of Life!

የስኳር ምርት እጥረትን ለመቅረፍ እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድጎማ የሚቀርበውን የስኳር ምርት እጥረት ለመቅረፍ እየሠራ መሆኑን የኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵያ ስኳር ኢንዱስትሪ ግሩፕ የሕዝብ ግንኙነትና ተሳትፎ ዋና ክፍል ኃላፊ ረታ ደመቀ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥…

የሴቶች ፕሪሚየር ሊግና የሴቶች ከፍተኛ ሊግ 2ኛ ዙር ውድድር የሚጀመርበት ቀን ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ፣ ሴቶች ከፍተኛ ሊግ እና ከ20 ዓመት በታች ፕሪሚየር ሊግ ሁለተኛ ዙር ውድድር የሚጀመርበት ቀን እና የዝውውር ጊዜ ይፋ ተደርጓል።   በዚህ መሰረትም የሴቶች ፕሪሚየር ሊግ እና ሴቶች ከፍተኛ ሊግ ሁለተኛ ዙር…

አሸናፊ በቀለ የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸናፊ በቀለ የፋሲል ከነማ አሰልጣኝ በመሆን አፄዎቹን በይፋ ተረክበዋል፡፡ ፋሲል ከነማ በዘንድሮው የሊግ ውድድር ደካማ አቋም ያሳየ ሲሆን ፥ ባደረጋቸው 13 ጨዋታዎች 17 ነጥቦችን ብቻ በመሰብሰብ 10ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል፡፡ በዚህም ክለቡ…

አቶ ደመቀ በውጭ ግንኙነት እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚና ፖለቲካ ዲፕሎማሲ ትኩረት እንደሚሰጥ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን በውጭ ግንኙነት እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚ፣ ፖለቲካና የባህል ዲፕሎማሲ ትኩረት እንደሚደረግ ተናገሩ፡፡ አቶ ደመቀ ፥ በአፍሪካ አመራር ልህቀት አካዳሚ ለውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቅዱስ ጊዮርጊስ፣ ኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብና የብሄራዊ ቡድን ደጋፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከቅዱስ ጊዮርጊስና የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ እና የብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች ጋር ተወያዩ፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ሃሳብ ፥ በወጣቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት እንዲሁም በጋራ…

ፅንፈኛ ኃይሎችን በጋራ ለመታገል እንደሚሰሩ የኦሮሚያና አማራ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች ገለፁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፅንፈኛ ኃይሎችን በጋራ ለመታገል እንደሚሰሩ የኦሮሚያና አማራ ብልፅግና ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮች አስታወቁ፡፡ የኦሮሚያ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ እና የአማራ ብልፅግና ፓርቲ ፅ/ቤት ኃላፊ ግርማ የሺጥላ በአዳማ ሲካሄድ የቆየውን…

የአፍሪካ የበሽታዎች ቁጥጥር ማዕከል ግንባታ እየተጠናከረ ለመጣው የአፍሪካና ቻይና ትብብር ዓይነተኛ ማሳያ ነው – የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል ግንባታ እየተጠናከረ ለመጣው የአፍሪካና የቻይና ትብብር ዓይነተኛ ማሳያ ነው ሲሉ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ ገለጹ፡፡ የአፍሪካ የበሽታ መቆጣጠርና መከላከል ማዕከል ዋና መስሪያ ቤት…

እስከ ታኅሣሥ 30 ቀን 2015 ዓ.ም ድረስ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሊትር ነዳጅ ወደ ትግራይ ክልል ተጭኗል

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ትግራይ ክልል ነዳጅ ማጓጓዝ ከተጀመረበት ጊዜ ጀምሮ እስካለፈው እሁድ ድረስ ከ1 ነጥብ 3 ሚሊየን በላይ ሊትር ነዳጅ ወደ ትግራይ ክልል መጫኑን የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ገለጸ፡፡ በባለስልጣኑ የነዳጅ አቅርቦት፣ ሎጅስቲክስና ክትትል ዳይሬክተር…

የብሄራዊ ጸረ ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ እስካሁን የሰራቸውን ስራዎች ጠ/ሚ  ዐቢይ  በተገኙበት  ገመገመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብሄራዊ የጸረ ሙስና አስተባባሪ ኮሚቴ እስካሁን የሰራቸውን ስራዎች ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት ገምግሟል። በግምገማውም እስካሁን ከህብረተሰቡ ከፍተኛ ቁጥር ያለው የሙስና ወንጀል የተመለከቱ ጥቆማዎች መድረሳቸው ተመላክቷል፡፡ ኮሚቴው…

የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታው የተጠናቀቀው በአፍሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ማዕከልን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቺን ጋንግ እና የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ሊቀ- መንበር ሙሳ ፋኪ ማሃማት የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታው የተጠናቀቀውን በአፍሪካ የበሽታዎች መቆጣጠሪያ ማዕከልን መርቀው ከፈቱ፡፡   የማዕከሉን ቀሪ…