Fana: At a Speed of Life!

ከ376 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ለማስጀመር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከ376 ሚሊዮን ብር በላይ በሆነ ወጪ የመጠጥ ውሃ ፕሮጀክት በሲዳማ ክልል ዳየ ከተማ ለማስጀመር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴኤታ  አምባሳደር አስፋው ዲንጋሞ በፊርማ ስነስርዓቱ ላይ እንደገለጹት ፥…

በፍትሕ ሚኒስቴር የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ኃላፊ የነበሩት ፈይሳ ሹርኬና በከባድ ሙስና ወንጀል በተከሰሱ ግለሰቦች ላይ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትሕ ሚኒስቴር የድሬዳዋ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ የነበሩትን ፈይሳ ሹርኬን ጨምሮ በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች ላይ የዐቃቤ ሕግን የሰው እና የሠነድ ማስረጃዎች መርምሮ ብይን ለመስጠት ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጠ። ተከሳሾቹ÷ 1ኛ በፍትሕ…

አየር መንገዱ የቻይና በረራ ቁጥሩን ከኮቪድ-19 በፊት ወደነበረበት መጠን ሊያሳድግ ነው 

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በፈረንጆቹ መጋቢት 1 ቀን ጀምሮ ወደ ቻይና የሚያደርገውን የበረራ ቁጥር ከኪቪድ-19 ወረርሽኝ በፊት ወደ ነበረበት መጠን ከፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ቀደም ሲል በኮቪድ -19 ወረርሽኝ ምክንያት ቻይና የጉዞ…

አምባሳደር ምሥጋኑ አረጋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ አምባሳደር ምሥጋኑ አረጋን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሾሙ፡፡ አምባሳደር ምሥጋኑ አረጋ ከጥር 02 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው መሾማቸውን ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ…

የሞባይል ስልክ በጦር መሣሪያ አስፈራርተው ወስደዋል በሚል የተከሰሱ የፖሊስ አባላት የምስክር አሰማም ሂደት ለጊዜው ተቋረጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሌሊት የግለሰቦችን ሞባይል በጦር መሣሪያ አስፈራርተው ወስደዋል ተብለው በከባድ የውንብድና ወንጀል የተከሰሱ ሦስት የአዲስ አበባ ፖሊስ አባላት ላይ የምስክር አሰማም ሂደት ለጊዜው እንዲቋረጥ ታዘዘ። የምስክር አሰማም ሂደቱን ለጊዜው እንዲቋረጥ…

ጎንደር የጥምቀትን በዓል ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጋለች አሉ የከተማዋ ከንቲባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥበብና ኢትዮጵያዊነት መድመቂያ የሆነችው ጎንደር የጥምቀት በዓልን ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጋለች ሲሉ የከተማዋ ከንቲባ ዘውዱ ማለደ አስታወቁ፡፡ አቶ ዘውዱ ጎንደር ከተማ የጥምቀት በዓልን ለማስተናገድ ያደረገችውን ዝግጅት አስመልክተው…

ከ152 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ152 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የኩምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   ኮሚሽኑ ከታህሳስ 21 ቀን እስከ 27ቀን 2015 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 61 ነጥብ 1 ሚሊየን የገቢ ኮንትሮባንድ እቃዎች…

አንዳንድ የጥበቃ ሰራተኞች ወንጀል ለመፈጸም በማሰብ በሃሰተኛ ሰነድ በተቋማት እየተቀጠሩ ነው – ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ተቋማት የሚቀጥሯቸውን እና የቀጠሯቸውን የጥበቃ ሰራተኞች ማንነት በሚገባ መፈተሽ እና ማረጋገጥ እንደሚጠበቅባቸው የአዲስ አበባ ፖሊስ አሳሰበ፡፡   የአዲስ አበባ ፖሊስ ከጥበቃ አቅራቢ ኤጀንሲ ተወካዮች እና ከፋይናንስ ተቋማት የስራ…

የኢትዮጵያ መንግሥት የሰላም ስምምነቱ ዳር እንዲደርስ በሙሉ ቁርጠኝነት እየሠራ ነው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ጥር 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግሥት የሰላም ስምምነቱ ዳር እንዲደርስ በሙሉ ቁርጠኝነት እየሠራ መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ እንደገለጹት÷…