Fana: At a Speed of Life!

የብልፅግና ፓርቲ የሥራ አፈጻጸም የሁለተኛ ቀን የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሁለተኛ ቀን ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት ቀጥሎ እየተካሄደ ነው፡፡ የግምገማ መድረኩ በአጠቃላይ ሀገራዊ ፖለቲካ ሁኔታ፣ ጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ለማሳካትና በፓርቲና በመንግሥት…

ከ10 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍኑ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት 10 ሺህ 633 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ 167 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የግንባታ ወጪያቸው ወይም የኮንትራት መጠኑም 312 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር መሆኑን…

በፕሬዚዳንት ትራምፕ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት የተሰጠው የካንሰር ታማሚ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለ13 ዓመቱ የካንስር ታማሚ ታዳጊ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት በመስጠት የልጅነት ህልሙ እውን እንዲሆን ማድረጋቸው የዓለምን ትኩረት ስቧል፡፡ ዲጄ ዳንኤል የተባለው የ13 ዓመት ታዳጊ ህልሙ የፖሊስ ባለሙያነት…

ፕሬዚዳንት ታዬ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ…

በሲዳማ ክልል በበጋ መስኖ 72 ሺህ ሄክታር ለማልማት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በዘንድሮው የበጋ መስኖ ከ72 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት መታቀዱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ መምሩ ሞኬ÷በመስኖ ልማት የአርሶ አደሩን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና ገበያን…

ደንቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ የድሮን ቴክኖሎጂን ለማሳደግ በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርሲቲ በእውቀት የተገነባ ትውልድ ከማፍራት ባለፈ በምርምና ቴክኖሎጂ ዘርፍ ለሀገር የሚጠቅሙ ሥራዎችን እያበረከተ መሆኑን አስታውቋል፡፡ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ተወካይ ሬዳ ናሞ (ዶ/ር)÷ዩኒቨርሲቲው በግብርና ዘርፍ፣ በድሮን…

ለአፍሪካ ተገቢውን ቦታ ያልሰጠ ዓለም ውጤት አያመጣም- ቻይና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና አፍሪካ በዓለም የኃይል አሰላለፍ ተገቢው ቦታ እንዲኖራት ድጋፏን አጠናክራ እንደምትቀጥል አረጋገጠች፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ በሰጡት መግለጫ፤ አዳጊ ሀገራት በዓለም አቀፍ ተቋማት ተገቢው ውክልና እንዲኖራቸው የተጀመሩ…

ለኢትዮጵያ የኢኮኖሚ እድገት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽንን እውን ማድረግ ወሳኝ ጉዳይ ነው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) የዓለም አቀፍ የቴሌኮሙኒኬሽን ህብረት የአፍሪካ ቀጣና ዳይሬክተር ኢማኑኤል ምናሴ (ዶ/ር) ጋር በጋራ ለመስራት በሚያስችላቸው ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡ ምክክሩ የኢትዮጵያ ዲጂታል…

ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) በአርሲ ዞን የወጣቱን ሰላም የማስጠበቅ ሥራ አደነቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ትናንት ምሽት በአርሲ ዞን መርቲ ወረዳ ጎራ ሲሊንጎ ቀበሌ እና አንጋዳ ከተማ ከሚገኙ የሃገር ሽማግሌዎችና የኃይማኖት አባቶች ጋር አብረው አፍጥረዋል። ከአፍጥር ሥነ-ሥርዓቱ ጎን ለጎንም…

 በሰው ሠራሽ አስተውሎት የተከናወነው የቀዶ ጥገና ሕክምና …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው ሠራሽ አስተውሎት (ኤ አይ) የጉሮሮ ቀዶ ሕክምና ማድረጓን አስታውቃለች፡፡ የቀዶ ጥገና ሕክምናው የተከናወነው በቻይና ዥንያንግ ግዛት በሚገኝ አንድ የጉሮሮ ታካሚ ግለሰብ ላይ ነው፡፡ የጉሮሮ ቀዶ ጥገና ሕክምናው…