Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ስዊድን በትብብር በሚሠሩበት ጉዳይ ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራ እና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኢትዮጵያ ከስዊድን አምባሳደር ሃንስ ሄንሪክ እና የስዊድን የስደተኞች ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ ዋና ፀሐፊ አንደርስ ሆል ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም በክኅሎት ልማትና ሥራ ዕድል ፈጠራ የሰለጠነና…

ከተለያዩ የስፖርት ማኅበራት የተውጣጡ የስፖርት ቤተሰቦች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተለያዩ የስፖርት ማኅበራት የተውጣጡ የአዲስ አበባ የስፖርት ቤተሰቦች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ላይም፤ አሰጣልኞች፣ የእግር ኳስ ተጫዋቾች፣ የእግር ኳስ ደጋፊዎች እንዲሁም የተለያዩ ስፖርት ማኅበራት…

ኡስታዝ አቡበከር ሁሴንን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ 5 ተከሳሾች በጽኑ እስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለ ግለሰብን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ 5 ተከሳሾች በጽኑ እስራት እና በገንዘብ ተቀጥተዋል፡፡ የቅጣት ውሳኔውን የወሰነው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች…

የአርብቶ አደሩን የእንስሳት ኢንሹራስ ተጠቃሚነት ማሳደግ እንደሚገባ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርብቶ አደሩን የእንስሳት ኢንሹራስ ተጠቃሚነት ለማሳደግ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የአርብቶ አደር የአደጋ ስጋት ቅነሳና አካታች የኢኮኖሚ እሴት ማሻሻያ ፕሮጀክት ብሄራዊ አስተባባሪ ጀማል አልዬ÷…

ድርቅን በዘላቂ ልማት ለመቋቋም የተጀመረው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠሉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምሥራቅ ቦረና ዞን ድርቅን በዘላቂ ልማት ለመቋቋም የተጀመረው የአፈርና ውሃ ጥበቃ ስራ ተጠናክሮ መቀጠሉን የዞኑ ግብርና ጽ/ቤት አስታውቋል፡፡ ዞኑ በክልሉ ዝናብ አጠርና በተደጋጋሚ ድርቅ ከሚጠቁ አካባቢዎች አንዱ እንደመሆኑ የክልሉ መንግሥትም…

የብልፅግና ፓርቲ የሥራ አፈጻጸም የሁለተኛ ቀን የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ የ2017 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የሥራ አፈፃፀም ሁለተኛ ቀን ግምገማ መድረክ በዛሬው ዕለት ቀጥሎ እየተካሄደ ነው፡፡ የግምገማ መድረኩ በአጠቃላይ ሀገራዊ ፖለቲካ ሁኔታ፣ ጠንካራ ፓርቲ ግንባታ ለማሳካትና በፓርቲና በመንግሥት…

ከ10 ሺህ ኪሎ ሜትር በላይ የሚሸፍኑ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት 10 ሺህ 633 ኪሎ ሜትር የሚሸፍኑ 167 የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች እየተከናወኑ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የግንባታ ወጪያቸው ወይም የኮንትራት መጠኑም 312 ነጥብ 27 ቢሊየን ብር መሆኑን…

በፕሬዚዳንት ትራምፕ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት የተሰጠው የካንሰር ታማሚ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ለ13 ዓመቱ የካንስር ታማሚ ታዳጊ የፖሊስ ኦፊሰርነት ሹመት በመስጠት የልጅነት ህልሙ እውን እንዲሆን ማድረጋቸው የዓለምን ትኩረት ስቧል፡፡ ዲጄ ዳንኤል የተባለው የ13 ዓመት ታዳጊ ህልሙ የፖሊስ ባለሙያነት…

ፕሬዚዳንት ታዬ ሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንትና የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ድርጅት የበላይ ጠባቂ ታዬ አጽቀ ሥላሴ የሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበርን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ፕሬዚዳንቱን ጨምሮ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ዴዔታ…

በሲዳማ ክልል በበጋ መስኖ 72 ሺህ ሄክታር ለማልማት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል በዘንድሮው የበጋ መስኖ ከ72 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ለማልማት መታቀዱን የክልሉ እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የቢሮው ሃላፊ መምሩ ሞኬ÷በመስኖ ልማት የአርሶ አደሩን የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥና ገበያን…