Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና ፀሐፊ ክላቨር ጋቴቴ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ ባሰፈሩት መረጃ÷ ከተባበሩት መንግሥታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ…

በጎንደር የሰላም ጥሪ የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ እና የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የሀይማኖት ተቋማት ጉባኤ በጋራ ያዘጋጁት የሰላም ጥሪ የድጋፍ ሰልፍ በዛሬው እለት እየተካሄደ ነው። በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ባለው የሰላም ጥሪ ሰልፍ ላይ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል።…

ማንቼስተር ዩናይትድ ደረጃውን ለማሻሻል የሚያደርገው ጨዋታ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ ምሽት ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ይገናኛል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ ምሽት 5 ሰዓት ላይ በኦልድትራፎርድ ዌስትሃምን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ማሸነፍ ከቻለ ነጥቡን 24…

ከወጪ ንግድ 3 ነጥብ 37 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት አራት ወራት ከወጪ ንግድ 3 ነጥብ 37 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አሉ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)። የሚኒስቴሩ የሩብ ዓመት አፈጻጸም ግምገማ ተጠሪ ተቋማቱ በተገኙበት እየተካሄደ ነው።…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ 26 ሺህ ቤቶችን ለማስገንባት ለሀገሪቱ የመጀመሪያ በሆነ የግንባታ ቴክኖሎጂ ስራ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ 26 ሺህ ቤቶችን ለማስገንባት ለሀገሪቱ የመጀመሪያ በሆነ የግንባታ ቴክኖሎጂ በዛሬው ዕለት ስራ አስጀምረዋል። በዚህ ዓመት ከያዝናቸው ዋነኛ እቅዶች መካከል ቀዳሚው ለከተማችን ነዋሪዎች የቤት…

የማርበርግ ቫይረስ በሽታ መተላለፊያ መንገዶች እና መከላከያ ዘዴዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማርበርግ ቫይረስ በሽታ (Marburg Virus Disease) በወረርሽኝ መልክ የሚከሰት የደም መፍሰስና ትኩሳት ህመም ሲሆን በሰዎችም ሆነ በሌሎች እንስሳት ላይ ይከሰታል። የበሽታው ምልክቶች ለቫይረሱ በተጋለጥን ከ2 እስከ 9 ባሉት ቀናት ውስጥ…

የሐረር ከተማን ለነዋሪዎችና ጎብኚዎች ይበልጥ ምቹ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በሐረር ከተማ እየተከናወኑ የሚገኙ የኮሪደር ልማት ሥራዎችን ተመልክተዋል ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በተለይም በመጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን የአባድር ፕላዛ የኮሪደር ልማት የሥራ እንቅስቃሴን ገምግመዋል።…

በሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚፈጸምን ጥቃት የማይታገስ ማሕበረሰብ ለመፍጠር…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሴቶችና ሕጻናት ላይ የሚፈጸምን ማንኛውንም አይነት ጥቃት የማይታገስ ማሕበረሰብ ለመፍጠር ሁሉም የበኩሉን ሊወጣ ይገባል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፡፡ ሚኒስትሯ በዓለም ለ34ኛ ጊዜ፣ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ20ኛ…

ግብጽ ለምታራምደው የቅኝ ግዛት ዘመን አስተሳሰብ ኢትዮጵያ ቦታ የላትም – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብጽ በኢትዮጵያ ላይ የምታሰራጨው መሰረት ቢስ ውንጀላ የ21ኛውን ክፍለ ዘመን እውነት ካለመረዳት የመነጨና ተቀባይነት የሌለው ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ ሚኒስቴሩ ጉዳዩን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ እንዳለው ÷ግብጽ የሁለትዮሽ…

43 ዓለም አቀፍና ሀገር አቀፍ ጉባዔዎችን ያስተናገደው አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከል እስካሁን 43 ዓለም አቀፍ፣ አህጉር አቀፍና ሀገር አቀፍ ጉባዔዎችን በስኬት አስተናግዷል፡፡ የማዕከሉ የገበያና ጥናት ከፍተኛ ባለሙያ አቶ ቴዎድሮስ ገበያው ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ማዕከሉ አዲስ አበባን…