Fana: At a Speed of Life!

ዋሊያዎቹ በቻን ማጣሪያ ጨዋታ 0 ለ 0 ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቻን ማጣሪያ ከሩዋንዳ አቻው ጋር 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይቷል፡፡ የቻን የመጨረሻ ዙር የመጀመሪያ ማጣሪያ ጨዋታ በታነዛኒያ ቤንጃሚን ምካፓ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ በጫወታውም የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከሩዋንዳ…

ፌደራል ፖሊስ ለቀጣይ ሀገራዊ ተልዕኮ መሰማራቱን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) የፌዴራል ፖሊስ በአዲስ መንፈስ በበለጠ ተነሳችነትና አንድነት ለቀጣይ ሀገራዊ ተልዕኮ መሰማራቱን ገለጸ፡፡ ተቋሙ የ2014 በጀት ዓመት የስራ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን፥ በ2015 በጀት ዓመት እቅድ ላይ ሰፊ ውይይት አድርጓል፡፡ የኢትዮጵያ…

1 ሺህ 66 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳዑዲ ዓረቢያ የመመለስ ሥራ 1 ሺህ 66 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለስ መቻላቸው ተገለፀ፡፡ ከእነዚህ ውስጥ 1 ሺህ 54ቱ ወንዶች ሲሆኑ፥ 12ቱ እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸው…

“ማሜሎዲ ሳንዶውንስ”ን ለተቀላቀለው አቡበከር ናስር አቀባበል ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ አፍሪካውን ማሜሎዲ ሳንዶውንስ የተቀላቀለውን ኢትዮጵያዊ ፕሮፌሽናል የእግር ኳስ ተጫዋች አቡበከር ናስር በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዶክተር ሙክታር ከድር አቀባበል አደረጉለት፡፡ በአቀባበል ሥነ-ሥርዓቱ ላይ በደቡብ አፍሪካ…

የኢትዮጵያ እና ሩዋንዳ የቻን ማጣሪያ ጨዋታ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን በቻን ማጣሪያ ከሩዋንዳ አቻው ጋር ጨዋታውን እያካሄደ ነው፡፡ የቻን የመጨረሻ ዙር የመጀመሪያ ማጣሪያ ጨዋታ በታነዛኒያ ቤንጃሚን ምካፓ ስታዲየም ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ የመልሱ ጨዋታ ከቀናት በኋላ በሩዋንዳ …

ኢትዮጵያ የፍራፍሬ እና ሥጋ ምርቷን ወደ ቻይና የመላክ ዕቅድ እንዳላት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እንደ ሙዝ፣ አቮካዶ እና ማንጎ ያሉ የፍራፍሬ ምርቶችን እንዲሁም ሥጋ ወደ ቻይና የመላክ ዕቅድ እንዳላት ተገለጸ፡፡ ዕቅዱን ይፋ ያደረጉት በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ፥ ኢትዮጵያ በቻይና የ“ቤልት ኤንድ ሮድ” ፕሮጀክት አካል…

አሸባሪው ህወሓት ጦርነት በከፈተበት ግንባር ነዳጅ ጭኖ ሊገባ የነበረ ተሽከርካሪ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አሸባሪው ህወሓት ጦርነት በከፈተበት ግንባር ናፍታ እና ቤንዚን ሊያቀብል የነበረ “አይሱዙ” የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪ መያዙን መከላከያ ሰራዊት አስታወቀ፡፡ መነሻውን ሠመራ ከተማ ያደረገው ተሽከርካሪ÷ መዳረሻውን ወደ አሸባሪው ህወሓት ቡድን በማድረግ…

መንግሥት የተመረጡ የጁንታውን ወታደራዊ አቅሞች እንደሚመታ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግሥት የተመረጡ የጁንታውን ወታደራዊ አቅሞች እንደሚመታ አስታወቀ፡፡ መንግሥት እስካሁን ድረስ ለሰላም በሩን ክፍት አድርጎ ቢጠባበቅም ጁንታው ጥቃቱን እንደቀጠለበት አስታውቋል፡፡ በመሆኑም የፌደራል መንግስት ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ለመነጋገር…