Fana: At a Speed of Life!

የመጀመሪያው የኢትዮጵያ የሸሪዓ አማካሪዎች ዓመታዊ ጉባኤ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከወለድ ነፃ የፋይናንስ ባለሞያዎች ማህበር ከኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት የኡለሞች ጉባኤ ጋር የመጀመሪያውን የኢትዮጵያ የሸሪዓ አማካሪዎች ዓመታዊ ጉባኤ አካሂዷል። በጉባኤው የሸሪዓ የፋይናንስ መርሆችን መሰረት አድርገው…

በአምራች ኢንተርፕራይዞች የሚታየውን የሃይል አቅርቦትና የመስሪያ ቦታ እጥረት ለመፍታት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምራች ኢንተርፕራይዞች ላይ የሚስተዋለውን የሃይል አቅርቦትና የመስሪያ ቦታ እጥረት ለመፍታት በቅንጅት እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንተርፕራይዝ ልማት አስታወቀ፡፡ የኢንተርፕራይዙ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አብዱልፈታ የሱፍ እንደገለጹት÷…

የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ ለማሳደግና ለማጠናከር ድጋፍ እያደረገ ነው – የባንኩ ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፉ ለማሳደግና የመሰረተ ልማት ስራዎችን ለማጠናከር ድጋፍ እያደረገ መሆኑን የባንኩ ፕሬዚዳንት አኪንውሚ አዴሲና ተናገሩ። አህጉራዊ ባንኩ የኢትዮጵያ የተለያዩ የልማት ሥራዎች ለማገዝ የ1 ነጥብ 3…

አቶ አህመድ ሽዴ ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴ ከቻይና ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴንግ ሊ ኤል ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና ቻይና መካከል ባለው ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ዙሪያ መክረዋል፡፡ አቶ አሕመድ ሽዴ÷…

ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ ጥረት እንደምታደርግ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ ኮሪያ ባለሃብቶቿ በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈሱ አስፈላጊውን ጥረት እንደምታደርግ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ልዩ መልዕክተኛ ተናገሩ፡፡ የደቡብ ኮሪያ ፕሬዚዳንት ዩን ሶክ ዮል ልዩ መልዕክተኛ ጃንግ ሱንግ ሚን እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ…

ዶ/ር ግርማ አመንቴ በደቡብ ክልል በበጋ መስኖ የለማ የስንዴ ማሳን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ሚኒስትር ግርማ አመንቴ በደቡብ ክልል ስልጤ ዞን ስልጢ ወረዳ በጎፍለላ ቀበሌ በበጋ መስኖ እየለማ የሚገኝ የስንዴ ማሳን ጎብኝተዋል፡፡ በደቡብ ክልል በተያዘው የምርት ዘመን ከ13ሺህ 400 ሄክታር መሬት በላይ ስንዴ በበጋ መስኖ እየለማ…

ወደ ቱርክ የተጓዘው የኢትዮጵያ የፍለጋ እና ሕይወት አድን ቡድን ተልዕኮውን አጠናቆ ተመለሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ወደ ቱርክ ደቡባዊ ክፍል ተጉዞ የነበረው የኢትዮጵያ የፍለጋ እና ሕይወት አድን ቡድን ተልዕኮውን አጠናቆ ተመለሰ። በቅርቡ በቱርክ ደቡባዊ ክፍል የደረሰውን ርዕደ መሬትን ተከትሎ እስካሁን ከ47 ሺህ በላይ ሰዎች ሕይወት ማለፉ እና ከፍተኛ…

በኦሮሚያ ክልል በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየቀረበ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ10 ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የእለት ደራሽ እርዳታ እየተደረገ መሆኑ ተገለጸ። የኦሮሚያ ቡሳ ጎኖፋ ሀላፊ አቶ ሙስጠፋ ከድር በክልሉ የተከሰተውን ድርቅና እተደረገ ያለውን ድጋፍ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል።…

አማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ኢትዮጵያ ታምርት" ንቅናቄ በአማራ ክልል ባህርዳር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የኢትዮጵያ ታምርት የኢንቨስትመንት ንቅናቄ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ  አቶ መላኩ…

በሐረሪ ክልል የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት በቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ245 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተደረገባቸው የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች ተመረቁ። ፕሮጀክቶችን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪንና የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትሯ ጫልቱ ሳኒ በጋራ መርቀዋቸዋል።…