በኢትዮጵያ በሰላም ማጽናት፣ በትምህርት፣ በባህልና በስፖርት ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤቶች ተመዝግበዋል-ሚኒስትሮች
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በሰላም ማጽናት፣ በትምህርት፣ በባህልና በስፖርት ዘርፍ የተከናወኑ ተግባራት አበረታች ውጤት ማስገኘታቸውን ሚኒስትሮች ገለጹ።
የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት እና የሦስተኛው ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ጠቅላይ…